Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

900 ሺህ ተፈናቃዮችን ለመደገፍ 62 ሚሊየን ዶላር ያሥፈልጋል ተባለ

 

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በቀጣይ ስድስት ወራት 900 ሺህ ያህል ተፈናቃዮችን ለመደገፍ 62 ሚሊየን ዶላር እንደሚያስፈልግ የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡

የሥደተኞችን ሕይወት ለመታደግ የተጠየቀው የገንዘብ ድጋፍ በአስቸኳይ እንደሚያስፈልግ አሳስቧል፡፡

አሁን ላይ በሶማሌ ክልል ቦክ አካባቢ 100 ሺህ ለሚደርሱ ተፈናቃዮች ድጋፍ እያቀረቡ መሆኑንም ድርጅቱ ጠቁሟል፡፡

Exit mobile version