Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የዒድ አልፈጥር በዓል በተለያዩ ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል በተለያዩ ከተሞች በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ተከበረ፡፡

በዓሉ በጅማ፣ሀረር፣በጅግጅጋ፣አሰላ፣በደብረብርሃን፣ አሶሳና በዲላ ከተሞች በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ነው የተከበረው፡፡

በከተሞቹ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች የሶላት ስነ-ስርዓትአካሂደዋል፡፡

በሙክታር ጠሃ፣ተሾመ ኃይሉና ኤልያስ ሹምዬ

Exit mobile version