Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በ4 ዘርፎች የዓመታዊው ዓለም አቀፍ የጉዞ ሽልማት ዕጩ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የዓመታዊው ዓለም አቀፍ የጉዞ ሽልማት (ወርልድ ትራቭል አዋርድ) በአራት ዘርፎች ዕጩ ሆኖ መቅረቡ ተገለጸ፡፡

ዓየር መንገዱ ÷ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገድ” ፣ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገዶች የንግድ ምልክት”፣ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገዶች ቢዝነስ ክላስ “ እና በ “ምርጥ የ2023 የአፍሪካ ዓየር መንገዶች ኢኮኖሚ ክላስ ” ዓመታዊ ዓለም አቀፍ የሽልማት ዘርፎች ዕጩ መሆኑን የዓየር መንገዱ መረጃ ያመላክታል፡፡

ዓየር መንገዱ ከታች በተቀመጡት ሊንኮች ድምፅዎን እንዲሰጡትም ጠይቋል

https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian…
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian…
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian…
https://www.worldtravelawards.com/vote-for-ethiopian…
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version