Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የዓየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን ለመቀነስ 18 ቢሊየን ዩሮ ተመደበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓየር ንብረት ለውጥ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ ለመቀነስ እና ዘላቂ ምጣኔ ሐብት ለማረጋገጥ 18 ቢሊየን ዩሮ ተመደበ፡፡

ገንዘቡን የመደቡት የአውሮፓ ኮሚሽን እና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ናቸው፡፡

በጀቱ ለአውሮፓ አጋር ሀገራት ንፁሕ የኃይል አቅርቦት አማራጮችን ለማዳረስ ብሎም የዓየር ንብረት ተፅዕኖን ለማቃላል ይውላል መባሉን የሕብረቱ መረጃ አመላክቷል፡፡

በተጨማሪም በርሃማነትን ለመከላከል እንደሚውል ነው የተመለከተው፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version