Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ብሪኤግዚት የብሪታኒያ ጠቅላላ ምርት 8 በመቶ እንዲቀነስ ማድረጉን ጥናት አመለከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት መውጣቷን ተከትሎ ዓመታዊ ጥቅል ምርቷ እስከ 8 በመቶ መቀነሱን ጥናቶች አመላከቱ፡፡
የዩኬ ማዕከላዊ ባንክ የኢኮኖሚ ባለሙያን ጨምሮ አምስት የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይፋ ባደረጉት ጥናት መሰረት ብሪታኒያ ከአውሮፓ ህብረት…
የቀጣናዊ ውህደት ምሳሌ የሆነው የኬንያ እና ኡጋንዳ ትብብር…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኬንያ እና ኡጋንዳ በባቡር መስመር ዝርጋታ፣ በነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ እና በሌሎች የመሰረተ ልማት ዘርፎች የሚያደርጉት ትብብር ለምስራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ ትስስር ጥሩ ምሳሌ እየሆነ ነው፡፡
አፍሪካውያን ያላቸውን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት…
የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት የማሌዢያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽንን ጎብኝተዋል።
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ አቀባበል ያደረጉት የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፤…
7ኛው የአፍሪካና አውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በመጪው ሰኞ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የአውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ በአንጎላ ሉዋንዳ ይካሄዳል፡፡
በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ሶፊ ፍሮም ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ ÷ የሁለቱ ተቋማት አጋርነት 25 ዓመታትን…
የቱርክ ቀዳማዊት እመቤት ቤተሰብን የሚያጠናክር ዓለም አቀፋዊ የፖሊሲ ርምጃ እንዲወሰድ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ቀዳማዊት እመቤት ኤሚን ኦርዶኻን የቤተሰብ ሁኔታን የሚያጠናክር ዓለም አቀፋዊ የፖሊሲ ርምጃ እንዲወሰድ ጠይቀዋል፡፡
ቀዳማዊት እመቤቷ "ግሮዊንግ ዩሮፕ 2025" በተባለው ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት÷ የዓለም…
ዩክሬን 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ልትረከብ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን ፈረንሳይ ሰራሽ ራፋሌ ኤፍ 4 የተሰኙ 100 ተዋጊ ጄቶችን ከፈረንሳይ ለመግዛት ተፈራርማለች፡፡
ስምምነቱን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የዩክሬን አቻቸው ቮልድሚር ዘለንስኪ ተፈራርመዋል፡፡
በስምምነቱ መሰረት ፈረንሳይ…
ኢራን ድርቅን ለመቋቋም ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀመረች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ድርቅን ለመቋቋም እና የዝናብ ስርጭትን ለመፍጠር ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀመረች፡፡
ኢራን ባለፉት አስር ዓመታት የከፋ ድርቅን መጋፈጧ የተገለጸ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታት እና የዝናብ ስርጭትን ለመፍጠር ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀምራለች፡፡…
ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ የሀገሪቱ የኢነርጂ ኩባንያዎች በአዲስ መልኩ እንደሚዋቀሩ ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ የመንግስት ኢነርጂ ኩባንያዎች በአዲስ መልኩ እንደሚዋቀሩ አስታውቀዋል።
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ውሳኔ ይፋ ያደረጉት የኢነርጂ ኩባንያዎች የስራ ኃላፊዎች በሙስና በመዘፈቃቸው የተነሳ የኢነርጂ ዘርፉ ችግር ውስጥ…
ኢራን የሚሳኤልና ድሮን ዐውደ ርዕይ አዘጋጀች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ የባለስቲክ ሚሳኤሎች እና የድሮኖች ዐውደ ርዕይ በቴህራን አዘጋጅቷል።
ኢራን ለዕይታ ያቀረበቻቸው የጦር መሳሪያዎች የሀገሪቱን የመከላከያ ዓቅም ለማሳደግ የታጠቀቻቸውን የጦር መሳሪያ የሚያሳዩ እንደሆኑ ዩሮኒውስ ዘግቧል።…
ቱርክ C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላኖቿን ከበረራ አገደች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጆርጂያ የተከሰተውን አደጋ ተከትሎ ቱርክ C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላኖቿን ከበረራ አግዳለች።
የቱርክ አየር ኃይል ንብረት የሆነው C-130 ዕቃ ጫኝ ወታደራዊ አውሮፕላን ትናንት ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ በረራ በሚያደርግበት ወቅት…