Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ወደ ፒዮንግያንግ ያቀኑት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቤጂንግ…
ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ጥያቄ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ሀሳብ አቅርበዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፃፉት ደብዳቤ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ሀገራት መካከል ቀጥተኛ ውይይት ማድረግ ሲቻል…
እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡
ሁለቱ ሀገራት ሄዝቦላህን ጨምሮ ሌሎች የታጠቁ ኃይሎችን በማስወጣት የሊባኖስ ጦር ብቻ የሚቆጣጠራቸው አካባቢዎችን ለመመስረት መስማማታቸውም ነው የተገለጸው፡፡
ሀገራቱ…
ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…
ኢራን በኩዌት እና ባህሬን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር እያደረገች የምትገኘው ኢራን በኩዌት አውሮፕላን ማረፊያ እና ባህሬን በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የድሮን ጥቃት ፈፅማለች፡፡
ኢራን በኩዌት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች…
በላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ የቆዩ 5 ሰዎች ከሳምንት በኋላ በህይወት ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያዊቷ ሀገር ላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያህል ተቀብረው የቆዩ 5 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል።
ባለፈው ሳምንት በላኦስ ዛይሶምቡን ግዛት በሚገኝ ዋሻ ውስጥ በአካባቢው በባህላዊ መንገድ የወርቅ…
የቀጣናው ኃይሎች ከዚህ በኋላ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮች ጋሻ ሊሆኑ አይችሉም – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የቀጣናው ኃይሎች ከዚህ በኋላ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ከቴህራን አጸፋ ሊከላከሉ አይችሉም አሉ።
የአሜሪካ ኃይሎች፣ የጦር ሰፈሮች እና በመካከለኛው ምስራቅ ያላት ፍላጎቶች ከአሁን በኋላ ከጥቃት…
ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው እንዳይቸኩል አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው በችኮላ እንዳይስማማ አስጠነቀቁ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር እየተደረገ የሚገኘው ድርድር በተደራጀ ሁኔታ እና መፍትሔ በሚያመጣ መልኩ እየተደረገ መሆኑን…
አበረታች ሂደቶች የታዩበት የአሜሪካ እና ኢራን ድርድር …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን አሜሪካ እና ኢራንን ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸማገል በቀረበው የድርድር ሀሳብ በሁለቱ ወገኖች በኩል ተስፋ ሰጭ ሂደቶች እየታዩ ነው አለች፡፡
ፓኪስታን ይህን ያለችው የሀገሪቱ ጦር አዛዥ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር አሜሪካ እና ኢራንን…
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 25 የንግድ መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል አለ፡፡
የአብዮታዊ ዘቡ የባህር ኃይል እንዳስታወቀው÷ ኢራን ያስቀመጠችውን የቁጥጥር እና የደህንነት መስፈርቶችን በማሟላት በሆርሙዝ ሰርጥ የንግድ…