Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

አሜሪካ እና ኢራን ጦርነት ለማቆም ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችላቸው ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ሀገራቱን እያደራደረች የምትገኘው ፓኪስታን ስምምነቱ በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ እንደሚፈረም አስታውቃለች። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስምምነቱ መሰረት…

አሜሪካና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ዛሬ ስምምነት ይፈራረማሉ – ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት ዛሬ ይፈረማል አሉ። ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ቁልፍ የመርከቦች መስመር የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ ለሁሉም ክፍት ይሆናል…

የሰላም ስምምነቱ መቃረብና በሆርሙዝ የቀጠለው ወታደራዊ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው በሚነገርበት በዚህ ወቅት በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙ ተመላክቷል፡፡ በዚህም የአሜሪካ ጦር ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ በማምራት ላይ የነበሩ በርካታ የኢራን አጥፎቶ ጠፊ…

ለጠላት የተሳሳተ ስሌት ምላሽ ለመስጠት ጦሩ በተጠንቀቅ ቆሟል – ኢራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የኢራን ጦር በጠላት ለሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት አስተማማኝ ምላሽ ለመስጠት ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ነው አለ። ቴህራን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አሁን ጠንካራ፣ ዝግጁ እና በቀላሉ የማትደናቀፍ ሆናለች ሲል የኢራን እስላማዊ…

ልዩነትን በውይይት መፍታት ለሰላም ብቸኛው ተስፋ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሃሳብ ልዩነት የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይት መፍታት ተመራጩ እና ሰላምን ለማረጋገጥ ብቸኛው ተስፋ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ። ዓለም አቀፍ የስልጣኔዎች የውይይት ቀን በትናንትናው ዕለት በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡…

ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ ዘጋች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ቴህራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ መዝጋቷን አስታውቃለች፡፡ በዚህ መሰረትም የኢራን ጦር የሆርሙዝ የባሕር ዳርቻ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ የወሰነ ሲሆን ÷ ነዳጅ ጫኚ እና የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ…

አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የጦር ሄሊኮፕተሯ በኢራን ድሮን መመታቱን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ በሚገኙ የኢራን የአየር መከላከያ እና የራዳር ጣቢያዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ፈጽማለች። ጥቃቱ በባሕረ ሰላጤው ላይ ለተመታችው የአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር የተመጣጠነ ምላሽ…

የእስራኤልና ኢራን ተኩስ አቁም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡ ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡…

በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት። የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…

ወደ አዲስ የትብብር ምዕራፍ ያደገው የቻይና – ሰሜን ኮሪያ ግንኙነት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ሰሜን ኮሪያ መካከል ያለው ግንኙነት ወደ አዲስ የእድገትና የትብብር ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ። ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ዛሬ ወደ ሰሜን ኮሪያ ያቀኑ ሲሆን÷ በፒዮንግያንግም በሀገሪቱ መሪ…