Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የጦር ሄሊኮፕተሯ በኢራን ድሮን መመታቱን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ በሚገኙ የኢራን የአየር መከላከያ እና የራዳር ጣቢያዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ፈጽማለች።
ጥቃቱ በባሕረ ሰላጤው ላይ ለተመታችው የአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር የተመጣጠነ ምላሽ…
የእስራኤልና ኢራን ተኩስ አቁም…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡
ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡…
በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት።
የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…
ወደ አዲስ የትብብር ምዕራፍ ያደገው የቻይና – ሰሜን ኮሪያ ግንኙነት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ሰሜን ኮሪያ መካከል ያለው ግንኙነት ወደ አዲስ የእድገትና የትብብር ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ።
ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ዛሬ ወደ ሰሜን ኮሪያ ያቀኑ ሲሆን÷ በፒዮንግያንግም በሀገሪቱ መሪ…
የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ገብተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ወደ ፒዮንግያንግ ያቀኑት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቤጂንግ…
ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ጥያቄ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ሀሳብ አቅርበዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፃፉት ደብዳቤ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ሀገራት መካከል ቀጥተኛ ውይይት ማድረግ ሲቻል…
እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡
ሁለቱ ሀገራት ሄዝቦላህን ጨምሮ ሌሎች የታጠቁ ኃይሎችን በማስወጣት የሊባኖስ ጦር ብቻ የሚቆጣጠራቸው አካባቢዎችን ለመመስረት መስማማታቸውም ነው የተገለጸው፡፡
ሀገራቱ…
ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…
ኢራን በኩዌት እና ባህሬን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር እያደረገች የምትገኘው ኢራን በኩዌት አውሮፕላን ማረፊያ እና ባህሬን በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የድሮን ጥቃት ፈፅማለች፡፡
ኢራን በኩዌት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች…
በላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ የቆዩ 5 ሰዎች ከሳምንት በኋላ በህይወት ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያዊቷ ሀገር ላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያህል ተቀብረው የቆዩ 5 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል።
ባለፈው ሳምንት በላኦስ ዛይሶምቡን ግዛት በሚገኝ ዋሻ ውስጥ በአካባቢው በባህላዊ መንገድ የወርቅ…