Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የባሕር በር ኢፍትሐዊነትን የሚያወግዙት አንቶኒዮ ጉቴሬዝ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ መልክዓ ምድር የባሕር መዳረሻን መወሰን የለበትም የሚል ጽኑ አቋም አላቸው። ኢትዮጵያ ከባሕር በር የተገለለችበት መንገድ ኢፍትሐዊ እና ታሪካዊ ስህተት መሆኑ ይታወቃል። የባሕር በር ጉዳይ…

አፍሪካ የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ለ2030 እና አጀንዳ 2063 ግቦች የሚያስፈልጋትን የልማት ፋይናንስ ለማግኘት የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል ውሳኔ አሳልፋለች፡፡ የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስ በአፍሪካ…

በአፍሪካና ፈረንሳይ መካከል አዲስ ምዕራፍ የከፈተው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ በአፍሪካ አህጉር እና በፈረንሳይ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የአፍሪካ ፎርዋርድ 2026 ጉባኤን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም…

ህጻናትና ወጣቶችን ከማህበራዊ ትስስር ገጾች ጎጂ ተጽዕኖ ለመታደግ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ህጻናትና ወጣቶችን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ከሚደርስባቸው ጉዳት ለመታደግ የሚያስችል ጥብቅ ህግ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው፡፡ የኅብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን እንደገለጹት፥ ኅብረቱ በቲክቶክ፣ ፌስቡክ፣…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለአፍሪካ የ23 ቢሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአፍሪካ ሀገራት ተግባራዊ የሚሆን የ23 ቢሊዮን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በተሳተፉበት እና በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የፈረንሳይ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቻይና የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ሳምንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ቻይና እንደሚያቀኑ ተነግሯል፡፡ ከአስር ዓመታት በኋላ በስልጣን ላይ ያለ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ቻይናን ሲጎበኝ ይህ የመጀመሪያው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፤…

ደቡብ ኮሪያ በሆርሙዝ ሰርጥ በመርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከሳምንታት በፊት በሆርሙዝ ሰርጥ ውስጥ በጭነት መርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ ስትል ዛተች፡፡ የደቡብ ኮሪያ መንግሥት በመርከቧ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል፡፡ ናሙ የተሰኘችዋ መርከብ ምንም አይነት ህግ…

አሜሪካ ጦርነቱን ለመቋጨት ላቀረበችው መነሻ ሐሳብ በኢራን የተሰጠው ምላሽ ተቀባይነት የለውም – ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በኢራን እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ለመቋጭት ላቀረበችው መነሻ ሐሳብ በኢራን በኩል የተሰጠው ምላሽ ፍጹም ተቀባይነት የለውም አሉ፡፡ ሁለቱን ሀገራት በምታሸማግለው ፓኪስታን በኩል ኢራን ምላሿን ልካለች።…

የአየር ንብረት ለውጥ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት ለቀረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፈተና ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ። ውድድሩን በሚያስተናግዱ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያለው የአየር ንብረት በከፍተኛ ሙቀት፣ በነጎድጓዳማ ዝናብ እና በሰደድ…

ብሪታኒያ የጦር መርከቧን በመካከለኛው ምስራቅ እያሰፈረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከሆርሙዝ ሰርጥ ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘ የጦር መርከቧን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ማንቀሳቀስ ጀመረች፡፡ ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከሰሞኑ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚያስችል…