Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ወደ ድንጋይ ዘመን እንመልሳለን ሲሉ ዛቱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ወደ ድንጋይ ዘመን እንመልሳለን ሲሉ፤ የኢራን ጦር በበኩሉ አንድም የጠላት ወታደር ከኢራን ምድር በህይወት አይወጣም ሲል አስጠነቀቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በኢራን ጉዳይ ባደረጉት ንግግር፥ ጦራቸው በቀጣይ ሁለትና…

የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሕዝቡ ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኔዝ በመካከለኛው ምስራቅ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ምክንያት የተከሰተውን የነዳጅ ችግር ለመቅረፍ አውስትራሊያውያን ነዳጅን በቁጠባ እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርበዋል። በአሜሪካ-እስራኤል እና እራን ጦርነት…

በሩሲያ በደረሰ የወታደራዊ አውሮፕላን መከስከስ አደጋ የሁሉም ተሳፋሪዎች ህይወት አለፈ 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላን በክሪሚያ ግዛት ተከስክሶ ሁሉም ተሳፋሪዎች እና የበረራ ሰራተኞች ሕይውት ማለፉ ተሰምቷል፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ኤኤን-26 የተባለው ወታደራዊ አውሮፕላኑ 23 ተሳፋሪዎችን እና 6 የበረራ…

በኢራን የድሮን ጥቃት የደረሰበት የአል ሳልሚ የድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን የድሮን ጥቃት የደረሰበት የአል ሳልሚ የድፍድፍ ነዳጅ ጫኝ መርከብ ከባድ ጉዳት ሳይደርስበት አደጋው በቁጥጥር ስር መዋሉን የኩዌት መንግስት ይፋ አድርጓል፡፡ የኩዌት ፔትሮሊየም ኮርፖሬሽን እንዳስታወቀው ጥቃቱን ተከትሎ የተከሰተው የእሳት…

ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ለፋሲካ በዓል የተኩስ አቁም ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ለፋሲካ በዓል የተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሁለት ሳምንት በኋላ የሚከበረውን የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ሀገራቸው ለተኩስ አቁም ዝግጁ…

ባንግላዲሽ የመንግስት ሰራተኞቿ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንግላዲሽ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የመንግስት ሰራተኞች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ አስተላልፋለች፡፡ የሀገሪቱ የህዝብ አስተዳደር ሚኒስቴር በባንግላዲሽ የነዳጅ እጥረትን…

ኢራን በእስራኤል የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በሚገኝ የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ ቴህራን በኢንዱስትሪ ማዕከሉ ላይ በፈጸመችው የሚሳዔል ጥቃት የኬሚካል ማምረቻ ፋብሪካ በእሳት ተያይዟል፡፡ የእስራኤል…

ኢራን የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮችን ለመመከት በተጠንቀቅ ላይ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን የሀገሪቱን ምድር በሚረግጡ የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮች ላይ እሳት ለማዝነብ በተጠንቀቅ ላይ መሆኗን አስታውቃለች፡፡ አንደኛ ወሩን ያስቆጠረው እስራኤልና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት አሁንም በርካታ ጉዳቶችን እያስከተለ…

የሁቲ ሁለተኛ ዙር ጥቃት እና የአሜሪካ እግረኛ ጦር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቋጫ ያልተገኘለትን የኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት በይፋ የተቀላቀለው የየመኑ ታጣቂ ቡድን ሁቲ በእስራኤል ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ ባለፉት ሰዓታት በኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት ዙሪያ የወጡ መረጃዎች፡-…

የቀድሞው ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ35 አመቱ የቀደሞው የራፕ ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ በዕድሜ ትንሹ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፅሟል፡፡ ከሙዚቃ ሙያው ወደ ፖለቲካው ፊቱን ያዞረው ባሌንድራ ሻህ የሚመራው የራስትሪያ ስዋታንትራ ፓርቲ በሀገሪቱ በተደረገው ጠቅላላ…