Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ ጋር ተወያይተዋል።
ሁለቱ ወገኖች አፍሪካና ቻይና በዘመናዊነት፣ በዓለም አቀፍ አስተዳደር፣ በዜሮ ታሪፍ አያያዝ…
የገና በዓል ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ዓለም ሀገራት ተከብሯል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተለያዩ ሁነቶች በትናንትናው ዕለት በድምቀት ተከብሯል፡፡
የገና በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን በማሰብ የሚከበር ሲሆን÷ በዓሉ በታሕሣሥ ወር በ29ኛው ቀን ይከበራል።…
የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኢምባሲዎች እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በኢትዮጵያ የሚገኙ የአሜሪካ እና የእስራኤል ኢምባሲዎች የገና በዓል ለሁሉም…
ከባድ በረዶና ከፍተኛ ቅዝቃዜ ያጋጠማት ኢራቅ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ኢራቅ ኤርቢል ግዛት በጣለው ከባድ በረዶ የነፍስ አድን ስራዎች እየተከናወኑ ነው።
የግዛቷ ሶራን ወረዳ ሲቪል መከላከያ ዳይሬክተር ካርዋን ሚራውዴሊ እንዳሉት÷ በጣለው ከባድ በረዶ የተነሳ 19 ሰዎች ያሉበት ሁኔታና ቦታ ሊታወቅ ባለመቻሉ…
የገና በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ክፍሎች…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (የፈረንጆች ገና) በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡
የገና በዓል የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን በማሰብ የሚከበር ሲሆን ÷ በመላው ዓለም የሚገኙ…
ጨረቃ ላይ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመገንባት ህልም
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ መንግሥት የጠፈር መርሐ ግብሩ የኃይል ፍላጎት ምላሽ ለመስጠት ጨረቃ ላይ በ10 ዓመታት ውስጥ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ የመገንባት ዕቅድ አለው ተባለ።
ወደ ጠፈር በሚደረግ ጉዞ ግንባር ቀደም የነበረው የሩሲያ የህዋ ጉዞ ታሪክ ከቅርብ…
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከ10 ወራት በኋላ የኮባልት ማዕድን ወደ ውጪ መላክ ጀመረች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከ10 ወራት በኋላ የኮባልት ማዕድንን ዳግም ወደ ውጪ ሀገራት መላክ ጀመረች፡፡
ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮባልት አቅርቦት መጨመሩን ተከትሎ የማዕድኑ ዋጋ በመቀነሱ ወደ ውጪ መላክ አቋርጣ ቆይታለች፡፡
ማዕድኑ…
ጃፓን የዓለማችን ትልቁን የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ዳግም ስራ ልታስጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጃፓን የዓለማችን ትልቁን የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያዋን ከ15 ዓመታት በኋላ ዳግም ስራ ልታስጀምር ነው፡፡
ጃፓን በፈረንጆቹ 2011 በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥና ሱናሚ ምክንያት በፉኩሽማው የኑክሌር ኃይል ማመንጫ ጣቢያዋ ላይ አደጋ መከሰቱን…
የአሜሪካ እና ሩሲያ ባለስልጣናት በሩሲያ ዩክሬን ሰላም ዙሪያ የሚያደርጉት ውይይት ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን ወደ ሰላም እንዲመጡ ለማድረግ ያለመው የአሜሪካ እና ሩሲያ ልዩ መልዕክተኞች ውይይት በአሜሪካ ሚያሚ እየተካሄደ ነው፡፡
ውይይቱ የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የሩሲያና ዩክሬን ጦርነትን በሰላም ድርድር ለመቋጨት…
አሜሪካ ሶሪያ በሚገኘው የአይኤስ ቡድን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ፈጸመች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ጦር በሶሪያ በሚንቀሳቀሰው የአይኤስ ሽብር ቡድን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ፈጽሟል፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዳሉት ÷ ጥቃቱ የአይኤስ ሽብር ቡድን በቅርቡ ሶሪያ በሚገኙ የአሜሪካ ወታደሮች ላይ ለፈጸመው ጥቃት የተወሰደ…