Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡
አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…
የአሜሪካና ኢራን ፕሬዚዳንቶች ጦርነቱን የሚያስቆመውን ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጦርነቱን ማስቆም የሚያስችለውን የመጀመሪያ ደረጃ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መክፈት፣ ለኢራን መልሶ ግንባታ የሚውል የ300…
በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ የሚከፈተው የሆርሙዝ ሰርጥ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርሙዝ ሰርጥ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ሙሉ በሙሉ ክፍት ይሆናል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ማቆም የሚያስችላቸውን ስምምነት በመጪው ዓርብ እንደሚፈራረሙ ይታወቃል።
በስምምነቱ መሰረት በዓለም ወሳኙ…
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነት ለማቆም ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችላቸው ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ሀገራቱን እያደራደረች የምትገኘው ፓኪስታን ስምምነቱ በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ እንደሚፈረም አስታውቃለች።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስምምነቱ መሰረት…
አሜሪካና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ዛሬ ስምምነት ይፈራረማሉ – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት ዛሬ ይፈረማል አሉ።
ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ቁልፍ የመርከቦች መስመር የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ ለሁሉም ክፍት ይሆናል…
የሰላም ስምምነቱ መቃረብና በሆርሙዝ የቀጠለው ወታደራዊ ውጥረት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ መቃረባቸው በሚነገርበት በዚህ ወቅት በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ ወታደራዊ ጥቃት መፈጸሙ ተመላክቷል፡፡
በዚህም የአሜሪካ ጦር ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ በማምራት ላይ የነበሩ በርካታ የኢራን አጥፎቶ ጠፊ…
ለጠላት የተሳሳተ ስሌት ምላሽ ለመስጠት ጦሩ በተጠንቀቅ ቆሟል – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ የኢራን ጦር በጠላት ለሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት አስተማማኝ ምላሽ ለመስጠት ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ነው አለ።
ቴህራን ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አሁን ጠንካራ፣ ዝግጁ እና በቀላሉ የማትደናቀፍ ሆናለች ሲል የኢራን እስላማዊ…
ልዩነትን በውይይት መፍታት ለሰላም ብቸኛው ተስፋ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሃሳብ ልዩነት የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይት መፍታት ተመራጩ እና ሰላምን ለማረጋገጥ ብቸኛው ተስፋ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ።
ዓለም አቀፍ የስልጣኔዎች የውይይት ቀን በትናንትናው ዕለት በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡…
ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ ዘጋች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ቴህራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ መዝጋቷን አስታውቃለች፡፡
በዚህ መሰረትም የኢራን ጦር የሆርሙዝ የባሕር ዳርቻ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ የወሰነ ሲሆን ÷ ነዳጅ ጫኚ እና የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ…
አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የጦር ሄሊኮፕተሯ በኢራን ድሮን መመታቱን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ በሚገኙ የኢራን የአየር መከላከያ እና የራዳር ጣቢያዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ፈጽማለች።
ጥቃቱ በባሕረ ሰላጤው ላይ ለተመታችው የአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር የተመጣጠነ ምላሽ…