Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ልዩነትን በውይይት መፍታት ለሰላም ብቸኛው ተስፋ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሃሳብ ልዩነት የሚፈጠሩ ግጭቶችን በውይይት መፍታት ተመራጩ እና ሰላምን ለማረጋገጥ ብቸኛው ተስፋ ነው አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ። ዓለም አቀፍ የስልጣኔዎች የውይይት ቀን በትናንትናው ዕለት በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡…

ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ ዘጋች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት መፈጸሟን ተከትሎ ቴህራን የሆርሙዝ ሰርጥን በድጋሚ ሙሉ ለሙሉ መዝጋቷን አስታውቃለች፡፡ በዚህ መሰረትም የኢራን ጦር የሆርሙዝ የባሕር ዳርቻ ሙሉ በሙሉ እንዲዘጋ የወሰነ ሲሆን ÷ ነዳጅ ጫኚ እና የንግድ መርከቦች እንቅስቃሴ…

አሜሪካ በኢራን ላይ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የጦር ሄሊኮፕተሯ በኢራን ድሮን መመታቱን ተከትሎ በሆርሙዝ ወሽመጥ አቅራቢያ በሚገኙ የኢራን የአየር መከላከያ እና የራዳር ጣቢያዎች ላይ የአጸፋ ጥቃት ፈጽማለች። ጥቃቱ በባሕረ ሰላጤው ላይ ለተመታችው የአሜሪካ ጦር ሄሊኮፕተር የተመጣጠነ ምላሽ…

የእስራኤልና ኢራን ተኩስ አቁም…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ መፍትሄ ያልተገኘለት የእስራኤልና ኢራን ጦርነት አሁንም የቀጣናው ብሎም የዓለም ችግር ሆኖ ቀጥሏል፡፡ ሁለቱ ባላንጣ ሀገራት ባሳለፍነው ሚያዚያ ወር ላይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ የቀጣናው ውጥረት ጋብ ብሎ ነበር፡፡…

በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በሱዳናውያን መሪነትና ባለቤትነት የሚመራ አካታች የፖለቲካ ሂደት ለመፍጠር ሙሉ ቁርጠኞች ነን አሉ አምስቱ ዓለም አቀፍ እና ቀጣናዊ ተቋማት። የአፍሪካ ሕብረት፣ ኢጋድ፣ የዓረብ ሊግ፣ የአውሮፓ ሕብረት እና የተባበሩት…

ወደ አዲስ የትብብር ምዕራፍ ያደገው የቻይና – ሰሜን ኮሪያ ግንኙነት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ሰሜን ኮሪያ መካከል ያለው ግንኙነት ወደ አዲስ የእድገትና የትብብር ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ። ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ዛሬ ወደ ሰሜን ኮሪያ ያቀኑ ሲሆን÷ በፒዮንግያንግም በሀገሪቱ መሪ…

የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከሰባት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሰሜን ኮሪያ ፒዮንግያንግ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ወደ ፒዮንግያንግ ያቀኑት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲንን በቤጂንግ…

ፕሬዚዳንት ዘለንስኪ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ጥያቄ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመወያየት ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ለሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በፃፉት ደብዳቤ ሰላም ሊመጣ የሚችለው በሁለቱ ሀገራት መካከል ቀጥተኛ ውይይት ማድረግ ሲቻል…

እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሊባኖስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ ሁለቱ ሀገራት ሄዝቦላህን ጨምሮ ሌሎች የታጠቁ ኃይሎችን በማስወጣት የሊባኖስ ጦር ብቻ የሚቆጣጠራቸው አካባቢዎችን ለመመስረት መስማማታቸውም ነው የተገለጸው፡፡ ሀገራቱ…

ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…