Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቻይናን ሊጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በመጪው ሳምንት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ክሬምሊን አስታውቋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቀናት በፊት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፥ በቤጂንግ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሺ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአይኤስ መሪ መገደሉን አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአይኤስ አይኤስ ሁለተኛ መሪ መሆኑ የሚነገረውን አቡ ቢላል አል ሚኑኪ መገደሉን አስታወቁ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳስታወቁት፤ አቡ ቢላል አል ሚኑኪ…

የጀርመን መራሔ መንግሥት ኢራን ወደ ድርድር እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪክ ሜርዝ ኢራን በአፋጣኝ ወደ ድርድር ጠረጴዛ መምጣት አለባት አሉ። ፍሬድሪክ ሜርዝ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በስልክ መወያየታቸውን ገልጸው፥ በውይይታቸውም ኢራን ወደ ድርድር መመለስ እንዳለባት…

ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት ተስማምታለች – ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት እና የንግድ አጋር ለመሆን ተስማምታለች አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በቤጂንግ ታሪካዊ ጉብኝት ካከናወኑ እና ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ጋር ስኬታማ ሲሉ የገለፁትን ውይይት ካደረጉ…

“ምድር እንደ ሕንጻ፤ ባህር እንደ ግቢ”

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኃያላኑ በአሁኑ ወቅት በምድር ጦር እና በአየር ኃይል የበላይነትን ከማረጋገጥ እንዲሁም የማይበገር ባህር ኃይል ከመመስረት ተሻግረው በሕዋ ጭምር ታላቅነታቸውን ለማስመስከር ጨረቃ ላይ እስከማረፍ ደርሰዋል። በዚህ የዓለም የፉክክር መድረክ ውስጥ…

ቻይና በታይዋን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልትገባ ትችላለች – ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የታይዋን ጉዳይ በአግባቡ ካልተያዘ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልንገባ እንችላለን አሉ፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና ባደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ለሁለት ሰዓት የዘለቀ ውይይት…

የሩሲያ አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ "ሳርማት" የተሰኘ የኒውክሌር አረር የሚሸከም አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አድርጋለች። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በወቅቱ እንዳሉት÷ ሩሲያ በዓለማችን እጅግ ኃይለኛ የተባለውን አሕጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ በስኬት…

የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ 26 ነጥብ ያለው የጋራ አቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል። ጉባዔው የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ…

ተራማጁ ፕሬዚዳንት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተራማጅ የፖለቲካ አስተሳሰብ የሚከተሉ ዘመናዊ መሪ ናቸው፡፡ በፈጣኑ እና ተለዋዋጩ የዓለም ፖለቲካ ውስጥ የሀገራቸውን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ከአውሮፓ አህጉራዊ ፍላጎትና ጥቅም ጋር በማስተሳሰር የመሪነት…

የባሕር በር ኢፍትሐዊነትን የሚያወግዙት አንቶኒዮ ጉቴሬዝ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ መልክዓ ምድር የባሕር መዳረሻን መወሰን የለበትም የሚል ጽኑ አቋም አላቸው። ኢትዮጵያ ከባሕር በር የተገለለችበት መንገድ ኢፍትሐዊ እና ታሪካዊ ስህተት መሆኑ ይታወቃል። የባሕር በር ጉዳይ…