Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በፓኪስታን የአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የተነሱ የውይይት ነጥቦች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መላው ዓለም በከፍተኛ ትኩረት ይጠብቀው የነበረው የአሜሪካና ኢራን የሰላም ድርድር ያለ ስምምነት መጠናቀቁ ይታወቃል። የአሜሪካ እና የኢራን ባለስልጣናት በፓኪስታን ኢስላማባድ በትናንትናው ዕለት ተሰብስበው በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት…

የአሜሪካና ኢራን  የሰላም ድርድር ያለስምምነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መላው ዓለም በከፍተኛ ትኩረት ይጠብቀው የነበረው የአሜሪካና ኢራን የሰላም ድርድር ያለ ስምምነት ተቋጭቷል። ድርድሩ ያለስኬት መጠናቀቁን የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት  ጄዲ ቫንስ ይፋ አድርገዋል። እንደ ፎክስ ኒውስ ዘገባ ኢራን የአሜሪካንን…

ዓለም ተስፋ የጣለበት የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በፓኪስታን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ የተጀመረውን ጦርነት ለማስቆም በፓኪስታን ኢስላማባድ የገጽ ለገጽ የሰላም ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ በተጠባቂው የሰላም ውይይት ከአሜሪካ በኩል በምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ የተመራ ልዑካን ቡድን እየተሳተፈ…

ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት የተኩስ አቁም ስምምነቱን ትርጉም አልባ ያደርገዋል አለች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምታደርሰው ጥቃት ከአሜሪካ ጋር የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ትርጉም አልባ እንደሚያደርገው አስጠንቅቃለች፡፡ የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን በሊባኖስ ላይ እየደረሰ ያለው የእስራኤል ጥቃት ከአሜሪካ ጋር…

ኢራን በሊባኖስ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ከቀጠለ ከተኩስ አቁም ስምምነቱ እራሴን አገላለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እስራኤል በሊባኖስ ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት አጠናክራ የምትቀጥል ከሆነ ከተኩስ አቁም ስምምነቱ እራሷን እንደምታገል አስታውቃለች፡፡ ስሙ ያልተጠቀሰ የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣን እንዳለው÷ እስራኤል በሊባኖስ ላይ እየፈጸመች ላለው ወታደራዊ…

የኃያላንና ተቀናቃኝ ሀገራት መናኸሪያ የሆነችው ጂቡቲ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምስራቅ አፍሪካዊቷ ሀገር ጂቡቲ ከጎረቤቶቿ በተለየ የዓለም ኃያላንና ተቀናቃኝ ሀገራት የጦር ሰፈር የገነቡባት ሀገር ናት፡፡ ዘ ኢኮኖሚስት መጽሄት በሚያዝያ ወር እትሙ ÷ ሁሉም የዓለም ኃያላንና ተቀናቃኝ ሀገራት በጂቡቲ ትንሽ መሬት ይፈልጋሉ ሲል…

በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ኢኮኖሚ ላይ የሚደርሰውን ጫና ለመቋቋም የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪ ኤግዚም ባንክ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ምክንያት በአፍሪካ እና ካሪቢያን ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ የሚደርሰውን ጫና ለመቋቋም የሚያስችል የ10 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አጽድቋል። ባንኩ "ገልፍ ክራይሲስ ሪስፖንስ ፕሮግራም" በሚል ያጸደቀው…

ዓለምን ከጫና ያወጣው የተኩስ አቁም ስምምነት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን እና አሜሪካ ያደረጉትን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የተለያዩ የዓለም ሀገራት ደስታቸውን እየገለጹ ነው፡፡ የዓለምን አኮኖሚ እና ፖለቲካ ጫና ውስጥ የከተተው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት 36 ቀናትን ተሻግሮ ምሽት ላይ…

አሜሪካና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቴህራን ላይ ሊወስዱት የነበረው አደገኛ የአየር ላይ ድብደባ ለሁለት ሳምንት ተራዘመ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገራቱ የሁለት ሳምንታት የሁለትዮሽ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ነው። ሆኖም ቴህራን…

በኢስታንቡል የእስራኤል ቆንጽላ ላይ የተፈጸመው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው – ፕሬዚዳንት ኤርዶዋን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተፈጸመው ጥቃት ጭካኔ የተሞላበት የሽብር ድርጊት ነው አሉ ፡፡ በዛሬው ዕለት ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተቃጣ የሽብር…