Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ትራምፕ በኢራን ላይ እንፈጽማለን ላሉት ጥቃት ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ በድጋሚ አራዘሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን ካልከፈተች በኃይል መሰረተ ልማቶቿ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ በድጋሚ አራዘሙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሳምንት በፊት ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ክፍት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የንግዱ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የሀገሪቱ የንግድ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዘውና እንዳያባክን አሳስበዋል። ፕሬዝዳንቱ በሞስኮ በተካሄደው የሩሲያ የኢንዱስትሪ ባለቤቶችና ስራ ፈጣሪዎች…

የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት መዘዝ እንደ ኮቪድ-19 ሊሆን ይችላል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ልክ እንደ ኮቪድ ወረርሽኝ አስከፊ ሊሆን ይችላል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የኮቪድ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት በሁሉም ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማሳደሩን አስታውሰው፥ የቀጠለው…

በዓለም ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ በሚገኘው ጦርነት እስካሁን ምን ተከሰተ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት ወደ ዓለም አቀፍ ቀውስ ተሸጋግሯል። በፈረንጆቹ ባሳለፍነው የካቲት 28 ቀን በአሜሪካ እና እስራኤል የሚሳኤል ጥምር ጥቃት የ86 ዓመቱ የኢራን መንፈሳዊ መሪ…

ኢራን “እራሴን ለመከላከል የምፈጽመውን ጥቃት አጠናክሬ እቀጥላለሁ” አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ጦርነቱ እንዲቆም ከአሜሪካ ጋር ንግግር መጀመሯን ለማመን ከብዷታል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፡፡ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ እንዳሉት÷ቴህራን በፕሬዚዳንት ትራምፕ በኩል ጦርነቱን ለማስቆም የቀረበውን የመነሻ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጦርነቱን የማስቆም መነሻ ሀሳብ ሲያቀርቡ፤ ኢራን ምንም ድርድር የለም ብላለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም በሚል 15 ነጥብ ያለው የመነሻ ሀሳብ ይፋ ቢያደርጉም፤ ኢራን ምንም ዓይነት የድርድር ሂደት እንደሌለ አስታውቃለች። የትራምፕ አስተዳደር ጦርነቱ እያስከተለ በሚገኘው ኢኮኖሚያዊ ችግር…

አሜሪካና ኢራን ንግግርን በተመለከተ ያንጸባረቁት ተቃራኒ ሃሳብና የነዳጅ ዋጋ ዳግም መናር …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያካሄዱት የሚገኘው ጦርነት አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የቀጣናው ጦርነት በተለይም የነዳጅ ዘይትና የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦትን በማስተጓጎል የሀገራት ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ጫና እያሳደረ…

እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ጥቃት ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን ኢስፋሃን እና ኮራምሻህር የኢነርጂ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ለመፈፀም የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ወደ አምስት ቀናት መራዘሙን…

በኒው ዮርክ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ኒዮርክ ከተማ ላጋርዲያ አውሮፕላን ማረፊያ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በርካታ ሰዎች መጎዳታቸው ተሰምቷል፡፡ የከተማዋን ፖሊስ ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው÷ ባለቤትነቱ የኤር ካናዳና ሲአርጄ 900 የሚል ሞዴል…

በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ የመከስከስ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በመደበኛ ሥራ ላይ እያለ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ነው።…