Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ጦርነቱን የማስቆም መነሻ ሀሳብ ሲያቀርቡ፤ ኢራን ምንም ድርድር የለም ብላለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጦርነቱን ለማስቆም በሚል 15 ነጥብ ያለው የመነሻ ሀሳብ ይፋ ቢያደርጉም፤ ኢራን ምንም ዓይነት የድርድር ሂደት እንደሌለ አስታውቃለች። የትራምፕ አስተዳደር ጦርነቱ እያስከተለ በሚገኘው ኢኮኖሚያዊ ችግር…

አሜሪካና ኢራን ንግግርን በተመለከተ ያንጸባረቁት ተቃራኒ ሃሳብና የነዳጅ ዋጋ ዳግም መናር …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያካሄዱት የሚገኘው ጦርነት አሁንም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የቀጣናው ጦርነት በተለይም የነዳጅ ዘይትና የተፈጥሮ ጋዝ አቅርቦትን በማስተጓጎል የሀገራት ኢኮኖሚ ላይ አሉታዊ ጫና እያሳደረ…

እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ጥቃት ፈጸሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና አሜሪካ በኢራን ኢስፋሃን እና ኮራምሻህር የኢነርጂ መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ፈጽመዋል፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ላይ ለመፈፀም የተቀመጠው የጊዜ ገደብ ወደ አምስት ቀናት መራዘሙን…

በኒው ዮርክ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ ኒዮርክ ከተማ ላጋርዲያ አውሮፕላን ማረፊያ በተከሰተ የአውሮፕላን አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በርካታ ሰዎች መጎዳታቸው ተሰምቷል፡፡ የከተማዋን ፖሊስ ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው÷ ባለቤትነቱ የኤር ካናዳና ሲአርጄ 900 የሚል ሞዴል…

በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ አደጋ የ7 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በኳታር የወታደራዊ ሄሊኮፕተር ላይ በደረሰ የመከስከስ አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ የመከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው በመደበኛ ሥራ ላይ እያለ በተፈጠረው የቴክኒክ ችግር ነው።…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የሰጡት የ48 ሰዓታት ገደብ ማስጠንቀቂያ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ዳግም የማትከፍት ከሆነ የሀገሪቱን የሃይል ማመንጫ ማዕከላት እንደሚያወድሙ አስጠንቅቀዋል፡፡ ኢራን በበኩሏ ለሚፈጸምባት ጥቃት በቀጣናው በሚገኙና ከአሜሪካ ጋር…

ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ ቀስ በቀስ እየቀነሰ እንደሚሄድ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ምሽት ላይ በሰጡት መግለጫ÷ አሜሪካ የኢራንን የውጊያ አቅም በማዳከም ጦርነቱን ለማጠናቀቅ ማቀዷን…

የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ያሳደረው ጫና

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ጦርነት መራዘሙ እያንዳንዱን የዓለም ክፍል ሊነካ የሚችል የኢኮኖሚ ስጋት እየፈጠረ ይገኛል። ሦስተኛ ሳምንቱ ላይ የሚገኘው የአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ከመርገብ ይልቅ ይበልጥ እየተባባሰ መጥቷል።…

የፐርሺያን አዲስ ዓመት በጦርነት ውስጥ ሆና አያከበረች የምትገኘው ኢራን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከፈረንጆቹ 1980 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ኖርውዝ ፌስቲቫል በመባል የሚታወቀውን የፐርሺያ አዲስ ዓመት ጦርነት እያካሄደች ባለችበት ወቅት እያከበረች ነው፡፡ 21ኛ ቀኑን የያዘውና አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት የመካከለኛው…

አሜሪካ ወታደሮቿን ወደ መካከለኛው ምስራቅ የመላክ እቅድ የላትም – ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ወታደሮቿን ወደ መካከለኛው ምስራቅ የመላክ እቅድ እንደሌላት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ፡፡ ኢራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር ወደ ግጭት የገባችበት የቀጣናው ውጥረት ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፥ በተለይም የኢነርጂ መሰረተ ልማቶችን…