Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በእስራኤል የተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከነገ ጀምሮ ይነሳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሊባኖስ ጋር የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ እስራኤል ጥላው የነበረውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ከነገ ጀምሮ ልታነሳ ነው፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው ÷ የተኩስ አቁም ስምምነቱን ተከትሎ ከቅዳሜ ምሽት ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ…

የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና ክፍተቶችን ለማረም በትኩረት ይሰራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ውጤቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠልና ክፍተቶችን ለማረም በትኩረት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2018 ሦስተኛ ሩብ ዓመት የመንግሥት እና የፓርቲ የሥራ አፈጻጸም…

የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም የንግድ መርከቦች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእስራኤልና ሊባኖስ መካከል የተደረገውን የተኩስ አቁም ስምምነት ተከትሎ የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁሉም የንግድ መርከቦች ክፍት መሆኑን ኢራን አስታውቃለች፡፡ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ እንዳሉት ÷ የተኩስ አቁም ስምምነቱ እየተተገበረ…

የእስራኤል እና ሊባኖስ የፊት ለፊት ውይይት ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሊባኖስ ከሶስት አስርት ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያደርጉት የፊት ለፊት ዲፕሎማሲያዊ ውይይት ዛሬ ምሽት በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል፡፡ ውይይቱ በእስራኤል እና ሂዝቦላህ መካከል ለወራት ከተካሄደው አስከፊ ጦርነት በኋላ…

ሰሜን ኮሪያ የክሩዝ እና ፀረ የጦር መርከብ ሚሳኤል ሙከራ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሜን ኮሪያ ሁለት ስትራቴጂክ ክሩዝ ሚሳኤል እና ሶስት ፀረ የጦር መርከብ ሚሳኤል ሙከራ በተሳካ ሁኔታ አድርጋለች፡፡ የሚሳኤል ሙከራዎቹ ቾኢ ሂዮን ከተባለው የሰሜን ኮሪያ አውዳሚ የጦር መርከብ ባለፈው እሁድ የተካሄዱ መሆናቸው ነው የተገለፀው፡፡…

አሜሪካ ወደ ሆርሙዝ ወሽመጥ የሚገቡና የሚወጡ መርከቦችን ማገድ ጀመረች

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ የባሕር ላይ ጉዞዎችን ማገድ መጀመሯን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ ኢራን ወደቦች የሚገቡና የሚወጡ መርከቦች ላይ በዛሬው ዕለት ክልከላ እንደሚጥሉ ይፋ ማድረጋቸው ይታወቃል፡፡…

ኢራን በየትኛውም ማስፈራሪያና ዛቻ አትንበረከክም – የሀገሪቱ ፓርላማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራንን ወደቦች ከዛሬ ጀምሮ እንደሚዘጉ ይፋ አድርገዋል፡፡ አሜሪካና ኢራን የመካከኛው ምስራቅ ጦርነትን ለማስቆም ከ47 ዓመታት በኋላ በፓኪስታን ያካሄዱት የፊት ለፊት የሰላም ውይይት ያለስምምነት መጠናቀቁ…

በፓኪስታን የአሜሪካ እና ኢራን ድርድር ላይ የተነሱ የውይይት ነጥቦች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መላው ዓለም በከፍተኛ ትኩረት ይጠብቀው የነበረው የአሜሪካና ኢራን የሰላም ድርድር ያለ ስምምነት መጠናቀቁ ይታወቃል። የአሜሪካ እና የኢራን ባለስልጣናት በፓኪስታን ኢስላማባድ በትናንትናው ዕለት ተሰብስበው በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት…

የአሜሪካና ኢራን  የሰላም ድርድር ያለስምምነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መላው ዓለም በከፍተኛ ትኩረት ይጠብቀው የነበረው የአሜሪካና ኢራን የሰላም ድርድር ያለ ስምምነት ተቋጭቷል። ድርድሩ ያለስኬት መጠናቀቁን የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት  ጄዲ ቫንስ ይፋ አድርገዋል። እንደ ፎክስ ኒውስ ዘገባ ኢራን የአሜሪካንን…

ዓለም ተስፋ የጣለበት የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በፓኪስታን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ የተጀመረውን ጦርነት ለማስቆም በፓኪስታን ኢስላማባድ የገጽ ለገጽ የሰላም ውይይት እያካሄዱ ነው፡፡ በተጠባቂው የሰላም ውይይት ከአሜሪካ በኩል በምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ የተመራ ልዑካን ቡድን እየተሳተፈ…