Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ በባንክ ታግዶ የቆየ 12 ቢሊየን ዶላር ለኢራን ለመልቀቅ ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በማዕቀብ ምክንያት በባንክ ታግዶ የቆየውን 12 ቢሊየን ዶላር ፈንድ ለኢራን ለመልቀቅ ተስማምታለች፡፡
ኢራን በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት በቻይና፣ ኢራቅ፣ ሕንድ እና ኳታርን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ከ100 እስከ 120 ቢሊየን ዶላር…
የዝዋይ ሐይቅን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም…
ዌትላንድስ ኢንተርናሽናል እና ሼር ኢትዮጵያ የዝዋይ ሐይቅን መልሶ በማቋቋም ወደ ነበረበት ለመመለሰ የሚያስችል ንቅናቄ ይፋ አድርገዋል፡፡
ንቅናቄው የአካባቢውን መልክዓ ምድር እና የዝዋይ ሐይቅ የደህንነት ከመጠበቅ ባለፈ የሐይቁ አካባቢ ነዋሪዎችን የአኗኗር ዘዬ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው፡፡…
የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በስዊዘርላንድ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዘርላንድ የተጀመረው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ከ80 ደቂቃ ንግግር በኋላ መጠናቀቁ ተሰምቷል፡፡
የመጀመሪያው ዙር የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት የኳታርና ፓኪስታን አደራዳሪዎች በተገኙበት ነው በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ…
የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ዛሬ በስዊዘርላንድ ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ60 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ዙር ድርድር ዛሬ በስዊዘርላንድ ያደርጋሉ፡፡
ሁለቱ ወገኖች ቀደም ሲል በፓኪስታን አደራዳሪነት ጊዜያዊ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ስምምነቱን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት…
እስራኤል እና ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ የተኩስ ልውውጥ ማድረጋቸው ከተገለጸ በኋላ ነው፡፡
የተኩስ አቁም ስምምነቱ ዛሬ ከሰዓት በኋላ…
ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡
አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…
የአሜሪካና ኢራን ፕሬዚዳንቶች ጦርነቱን የሚያስቆመውን ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጦርነቱን ማስቆም የሚያስችለውን የመጀመሪያ ደረጃ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መክፈት፣ ለኢራን መልሶ ግንባታ የሚውል የ300…
በሁለት ቀናት ውስጥ ሙሉ በሙሉ የሚከፈተው የሆርሙዝ ሰርጥ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆርሙዝ ሰርጥ ነገ ወይም ከነገ ወዲያ ሙሉ በሙሉ ክፍት ይሆናል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ።
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ማቆም የሚያስችላቸውን ስምምነት በመጪው ዓርብ እንደሚፈራረሙ ይታወቃል።
በስምምነቱ መሰረት በዓለም ወሳኙ…
አሜሪካ እና ኢራን ጦርነት ለማቆም ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም የሚያስችላቸው ስምምነት ላይ ደርሰዋል።
ሀገራቱን እያደራደረች የምትገኘው ፓኪስታን ስምምነቱ በመጪው አርብ በስዊዘርላንድ እንደሚፈረም አስታውቃለች።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስምምነቱ መሰረት…
አሜሪካና ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ዛሬ ስምምነት ይፈራረማሉ – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለውን ጦርነት ለማስቆም የሚያስችል የሰላም ስምምነት ዛሬ ይፈረማል አሉ።
ትራምፕ ስምምነቱ ከተፈረመ በኋላ ቁልፍ የመርከቦች መስመር የሆነው የሆርሙዝ ሰርጥ ለሁሉም ክፍት ይሆናል…