Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጅንግ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው ወቅት ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግር÷ በሩሲያ እና ቻይና መካከል ያለው ሁሉን አቀፍ አጋርነትና ስልታዊ መስተጋብር በዘመናዊው…
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…
ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው – ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የተስተዋለው ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው አለች ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ ራሻ አዋድ፡፡
ጋዜጠኛዋ ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው…
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቻይናን ሊጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በመጪው ሳምንት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ክሬምሊን አስታውቋል፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቀናት በፊት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፥ በቤጂንግ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሺ…
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የአይኤስ መሪ መገደሉን አስታወቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለም አቀፍ ደረጃ የአይኤስ አይኤስ ሁለተኛ መሪ መሆኑ የሚነገረውን አቡ ቢላል አል ሚኑኪ መገደሉን አስታወቁ፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳስታወቁት፤ አቡ ቢላል አል ሚኑኪ…
የጀርመን መራሔ መንግሥት ኢራን ወደ ድርድር እንድትመለስ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጀርመን መራሔ መንግሥት ፍሬድሪክ ሜርዝ ኢራን በአፋጣኝ ወደ ድርድር ጠረጴዛ መምጣት አለባት አሉ።
ፍሬድሪክ ሜርዝ ከአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር በስልክ መወያየታቸውን ገልጸው፥ በውይይታቸውም ኢራን ወደ ድርድር መመለስ እንዳለባት…
ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት ተስማምታለች – ዶናልድ ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቻይና ከአሜሪካ ነዳጅ ለመግዛት እና የንግድ አጋር ለመሆን ተስማምታለች አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ይህን ያሉት በቤጂንግ ታሪካዊ ጉብኝት ካከናወኑ እና ከቻይናው አቻቸው ሺ ጂንፒንግ ጋር ስኬታማ ሲሉ የገለፁትን ውይይት ካደረጉ…
“ምድር እንደ ሕንጻ፤ ባህር እንደ ግቢ”
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኃያላኑ በአሁኑ ወቅት በምድር ጦር እና በአየር ኃይል የበላይነትን ከማረጋገጥ እንዲሁም የማይበገር ባህር ኃይል ከመመስረት ተሻግረው በሕዋ ጭምር ታላቅነታቸውን ለማስመስከር ጨረቃ ላይ እስከማረፍ ደርሰዋል።
በዚህ የዓለም የፉክክር መድረክ ውስጥ…
ቻይና በታይዋን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልትገባ ትችላለች – ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የታይዋን ጉዳይ በአግባቡ ካልተያዘ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልንገባ እንችላለን አሉ፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና ባደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ለሁለት ሰዓት የዘለቀ ውይይት…
የሩሲያ አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ "ሳርማት" የተሰኘ የኒውክሌር አረር የሚሸከም አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አድርጋለች።
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በወቅቱ እንዳሉት÷ ሩሲያ በዓለማችን እጅግ ኃይለኛ የተባለውን አሕጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ በስኬት…