Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በፈረንሳይ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ፈረንሳይ ቶምብላይን ከተማ አቅራቢያ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ አብራሪውን ጨምሮ የ11 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
ለአንድ ፓራሹት ማሰልጠኛ ት/ቤት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ሲቭል አውሮፕላን ከናንሲ ኢሴይ አውሮፕላን ማረፊያ…
በድጋሚ ያገረሸው የአሜሪካና ኢራን ጦርነት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ሲያልፍ በነበረ የፓናማ መርከብ ላይ የተሰነዘረውን የድሮን ጥቃት ተከትሎ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ፈጽማለች።
አሜሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ በንግድ መርከቦች ላይ ለቀጠለው ትንኮሳ በትናንትናው ዕለት ምላሽ ለመስጠት በኢራን…
በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 235 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ መዲና ካራካስና ላ ጓይራ ግዛት በተከሰተው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ሰዎች ቁጥር 235 ደርሷል፡፡
አደጋውን ተከትሎ በፍርስራሽ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን የማፈላለግና የነፍስ አድን ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው ተገልጿል፡፡…
በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ164 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ትናንት ምሽት በተከታታይ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 164 መድረሱን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል፡፡
በዋና ከተማዋ ካራካስ በአንድ ደቂቃ ልዩነት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ…
ሴኔቱ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ሴኔት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ወታደራዊ ሀይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡
የውሳኔ ሀሳቡ የተላለፈው የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ…
ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡
የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…
ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡
የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…
አሜሪካ በባንክ ታግዶ የቆየ 12 ቢሊየን ዶላር ለኢራን ለመልቀቅ ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በማዕቀብ ምክንያት በባንክ ታግዶ የቆየውን 12 ቢሊየን ዶላር ፈንድ ለኢራን ለመልቀቅ ተስማምታለች፡፡
ኢራን በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት በቻይና፣ ኢራቅ፣ ሕንድ እና ኳታርን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ከ100 እስከ 120 ቢሊየን ዶላር…
የዝዋይ ሐይቅን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም…
ዌትላንድስ ኢንተርናሽናል እና ሼር ኢትዮጵያ የዝዋይ ሐይቅን መልሶ በማቋቋም ወደ ነበረበት ለመመለሰ የሚያስችል ንቅናቄ ይፋ አድርገዋል፡፡
ንቅናቄው የአካባቢውን መልክዓ ምድር እና የዝዋይ ሐይቅ የደህንነት ከመጠበቅ ባለፈ የሐይቁ አካባቢ ነዋሪዎችን የአኗኗር ዘዬ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው፡፡…
የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በስዊዘርላንድ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዘርላንድ የተጀመረው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ከ80 ደቂቃ ንግግር በኋላ መጠናቀቁ ተሰምቷል፡፡
የመጀመሪያው ዙር የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት የኳታርና ፓኪስታን አደራዳሪዎች በተገኙበት ነው በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ…