Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 25 የንግድ መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል አለ፡፡
የአብዮታዊ ዘቡ የባህር ኃይል እንዳስታወቀው÷ ኢራን ያስቀመጠችውን የቁጥጥር እና የደህንነት መስፈርቶችን በማሟላት በሆርሙዝ ሰርጥ የንግድ…
በቻይና በድንጋይ ከሰል ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ90 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜናዊ ቻይና ሻንሺ ግዛት በሚገኝ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የ90 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
አደጋው በቶንግዡ ግሩፕ በሚተዳደረው ሊውሼንዩ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ውስጥ የተከሰተ…
በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት ለሆርሙዝ ሰርጥ ደኅንነት…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት በሆርሙዝ ሰርጥ መርከቦች በነጻነት እንዲተላለፉና በኢራን ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች በሂደት እንዲነሱ የሚያስችል ነው፡፡
እንዲሁም ስምምነቱ የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ህጎችን…
አሜሪካ ለዩክሬን የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ መሳሪያ ሽያጭ ልትፈጽም ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የዩክሬንን አየር መከላከያ ሥርዓት የሚያጠናክሩ እና ተያያዥ የድጋፍ መሳሪያዎችን ለመሸጥ አጸደቀች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው÷ የወታደራዊ ቁሳቁስ ሽያጩ ኤችኤደብሊውኬ…
ፈረንሳይ የኔቶ ጦር በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አደረገች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) በሆርሙዝ ሰርጥ እንዲሰማራ ከአባል ሀገራቱ የቀረበውን ሀሳብ ውድቅ አድርጋለች፡፡
የኔቶ ጦር ህብረት ከፍተኛ አዛዥ የሆኑት ጄነራል አሌክስ ግሪንኬዊች ኔቶ የሆርሙዝ ሰርጥን ደህንነት…
በአሜሪካና እስራኤል የሚደረግ ጥቃት ጦርነቱ እንዲስፋፋ ያደርጋል ስትል ኢራን አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን እስላማዊ አብዮታዊ ዘብ በአሜሪካ እና በእስራኤል የሚደረግ ምንም አይነት አዲስ ጥቃት ጦርነቱን ከቀጣናው ውጭ እንዲስፋፋ ያደርገዋል ሲል አስጠነቀቀ።
አሜሪካ እና እስራኤል ተደጋጋሚ ካጋጠማቸው ስትራቴጂካዊ ሽንፈት መማር…
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይና አቻቸው ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጅንግ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው ወቅት ፕሬዚዳንት ፑቲን ባደረጉት ንግግር÷ በሩሲያ እና ቻይና መካከል ያለው ሁሉን አቀፍ አጋርነትና ስልታዊ መስተጋብር በዘመናዊው…
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኢቦላ ወረርሽኝ የ131 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እየተስፋፋ በሚገኘው የኢቦላ ወረርሽኝ እስካሁን የ131 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
ወረርሽኙ ባለፉት ሳምንታት በድጋሚ ከተቀሰቀሰ ወዲህ 513 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው የተገለጸ ሲሆን፥ ወደተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች…
ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው – ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የተስተዋለው ሱዳንን ከኢትዮጵያ ጋር የማጋጨት ሙከራ የሱዳናውያን ሳይሆን የውጭ ኃይሎች ፍላጎት ነው አለች ሱዳናዊቷ ጋዜጠኛ ራሻ አዋድ፡፡
ጋዜጠኛዋ ከፋና አረብኛ ፖድካስት ጋር ባደረገችው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ እና ሱዳን መካከል ያለው…
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ቻይናን ሊጎበኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በመጪው ሳምንት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት እንደሚያደርጉ ክሬምሊን አስታውቋል፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቀናት በፊት በቻይና ይፋዊ ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን፥ በቤጂንግ ቆይታቸው ከፕሬዚዳንት ሺ…