Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አሜሪካ በኢራን ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ኢራን የአጸፋ ርምጃ መውሰዷን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ዛሬ ሌሊት በኢራን ላይ ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ቴህራን በምላሹ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮችን ኢላማ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡
የአሜሪካ ጦር ማዕከላዊ እዝ (ሴንትኮም) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ በማለፍ ላይ በነበረው…
‘ባቪ’ የተሰኘው ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ 900 ሺህ ሰዎች አፈናቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ጃፓን የተከሰተው ‘ባቪ’ የተሰኘ ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የታይዋን እና ጃፓን ደሴቶችን በመምታቱ ከ900 ሺህ በላይ ሰዎች ቤታቸውን ለቀው እየሸሹ ነው ተባለ፡፡
አውሎ ንፋሱ በምስራቅ እስያ አንዳንድ አካባቢዎች ጉዳት ያስከተለ…
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት…
በቻይና ጫማ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ ቻይና ጂንጂያንግ ከተማ በጫማ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
የእሳት አደጋው በሁይትንግ ፉትዌር ሕንጻ ላይ የተከሰተ ሲሆን ÷ እሳቱ በተነሳበት ወቅት 240 የሚሆኑ ሠራተኞች በሕንጻው ውስጥ…
ቻይና እና ሩሲያ ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና እና ሩሲያ የባህር ኃይል ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ የባህር ላይ ወታደራዊ ልምምድ ጀምረዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቻይና ሻንዶንግ ግዛት የተጀመረው የባህር ላይ ልምምዱ ባለፈው ሰኞ የተጀመረውና ሦስት ምዕራፎች ያሉት የጋራ…
አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አክትሟል ካሉ በኋላ አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈጸመች፡፡
ዋሽንግተን በዚህ ጥቃት ከ90 በላይ ኢላማዎችን እንደመታች የገለጸች ሲሆን፥ የኢራን ባለስልጣናት በበኩላቸው ይህ ጨዋታ…
ከኢራን ጋር የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት አብቅቷል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም የተፈረመው ስምምነት አብቅቷል አሉ።
ፕሬዚዳንቱ የስምምነቱን መፍረስ የገለጹት በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ ልውውጥ ከተደረገ በኋላ ነው።
በቱርክ እየተካሄደ በሚገኘው የሰሜን…
በአውሮፓ ወደ ተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ሰደድ እሳት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ የተከሰተውን ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት ተከትሎ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ወደተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ ይገኛል፡፡
እስካሁን በስፔን፣ ፖርቹጋል፣ ፈረንሳይ እና ግሪክ በአጠቃላይ 190 ስኩዌር ኪ.ሜ የሚሸፍን ቦታ በእሳት መያያዙ የተገለጸ…
የሰውሰራሽ አስተውሎት ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት – አንቶኒዮ ጉተሬዝ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰውሰራሽ አስተውሎት በተለይም በህጻናት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፡፡
ዋና ጸኃፊው ይህን ያሉት በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዙሪያ…
በፈረንሳይ በከፍተኛ ሙቀት ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ በአሁኑ ወቅት በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት የተነሳ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
በሙቀቱ ምክንያት የተከሰተው የሞት አደጋ ካለፈው ሳምንት አንጻር በ29 በመቶ እንዳሻቀበ የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፈን ሪስት ተናግረዋል፡፡…