Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

አሜሪካና ኢራን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቴህራን ላይ ሊወስዱት የነበረው አደገኛ የአየር ላይ ድብደባ ለሁለት ሳምንት ተራዘመ። ምክንያቱ ደግሞ ሀገራቱ የሁለት ሳምንታት የሁለትዮሽ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ነው። ሆኖም ቴህራን…

በኢስታንቡል የእስራኤል ቆንጽላ ላይ የተፈጸመው ጥቃት የሽብር ድርጊት ነው – ፕሬዚዳንት ኤርዶዋን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተፈጸመው ጥቃት ጭካኔ የተሞላበት የሽብር ድርጊት ነው አሉ ፡፡ በዛሬው ዕለት ኢስታንቡል በሚገኘው የእስራኤል ቆንጽላ ጽ/ቤት ላይ የተቃጣ የሽብር…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ ካልደረሰች ሙሉ ስልጣኔዋ ዛሬ ሌሊት ያበቃለታል ሲሉ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ስምምነት ላይ የማትደርስ ከሆነ ዛሬ ሌሊት ሙሉ ሥልጣኔዋ በድጋሚ በማያንሠራራበት ሁኔታ ይወድማል አሉ፡፡ ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ…

ኢራን የቀረበላትን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሃሳብ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከአሜሪካ እና ከእስራኤል ጋር የገባችበትን ጦርነት ለማስቆም የቀረበውን ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ሃሳብ ውድቅ አደረገች፡፡ በፓኪስታን አደራዳሪነት እየተካሄደ በሚገኘው የሰላም ጥረት የቀረበው ምክረ ሃሳብ አስቸኳይ የተኩስ አቁም እንዲደረግና…

እስራኤል በኢራን ቁልፍ የፔትሮኬሚካል ፋብሪካ ላይ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የእስራኤል ወታደራዊ ሀይል በኢራን ቁልፍ የፔትሮኬሚካል ፋብሪካ ላይ ጥቃት ፈፅሜያለሁ አለ፡፡ ጥቃቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሰጡት ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ሰዓታት ብቻ በቀሩበት ጊዜ እና ፕሬዚዳንቱ በኢራን የሀይል መሰረተ ልማት ላይ ጥቃት…

የእስራኤል ጦር በስህተት የሊባኖስ ከፍተኛ ባለስልጣንን ገደለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ጦር የሄዝቦላህ ከፍተኛ ባለስልጣንን ለመግደል ባደረገው ሙከራ ቡድኑን የሚቃወሙ ሌላ ባለስልጣን በስህተት ተገደሉ፡፡ በጥቃቱ የተገደሉት ፒየር ሙዋድ የተባሉት የሊባኖስ ባለስልጣን በሀገሪቱ የሚንቀሳቀሰውን ሄዝቦላህ በጽኑ ይቃወሙ…

የኢራን አብዮታዊ ዘብ የደህንነት ሹም ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ የደህንነት ሹም ሜጀር ጀኔራል መጂድ ኻደሚ በአሜሪካና በእስራኤል ጥምር ጥቃት በዛሬው ዕለት መገደላቸውን ኢራን አስታውቃለች። የአብዮታዊ ዘቡ ባወጣው መግለጫ በደህንነት ሹሙ ላይ የተፈጸመው ግድያ በማውገዝ፤ ድርጊቱን በአሜሪካ…

የአሜሪካና ኢራን የ45 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ እና ኢራን ተደራዳሪ ልዑካን የ45 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ እየመከሩ ነው፡፡ በድርድሩ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጀዲ ቫንስ፣ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ እና የፓኪስታን ጦር አዛዥ ፊልድ ማርሻል…

 አሜሪካ ጥቃት የደረሰበትን ኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ፓይለት በህይወት አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በኢራን ከተመታው የኤፍ-15 ተዋጊ ጄት ጥቃት በኋላ ጠፍቶ የነበረውን ፓይለት በህይወት ማግኘቷ ተሰምቷል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናድ ትራምፕ ፓይለቱን ለማትረፍ የተደረገውን ዘመቻ በአሜሪካ ታሪክ ድፍረት እና ቆራጥነት የተሞላበት መሆኑን…

ኢራንና አሜሪካ ተመትቶ የወደቀውን ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እየተሽቀዳደሙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራንና አሜሪካ በኢራን ጦር ተመትቶ የወደቀውን ኤፍ -15 ተዋጊ ጄት አብራሪ ባልደረባ ለማግኘት እሽቅድድም ላይ መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ኤፍ-15 የተሰኘው የአሜሪካ ተዋጊ ጄት በትናንትናው ዕለት በኢራን አብዮታዊ ዘብ በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል…