Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸውን ግድያ ለመበቀል ቃል ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አዲሱ የበላይ መሪ አያቶላ ሞጅታባ ኻሜኒ የተገደሉትን አባታቸውን አሊ ኻሜኒን ደም መበቀል የመላው የኢራን ሕዝብ ፍላጎት በመሆኑ የአጸፋው ርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቁ።
ሞጅታባ ኻሜኒ የአባታቸው ሥርዓተ ቀብር መፈጸሙን ተከትሎ ባስተላለፉት…
በቻይና ጫማ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ ቻይና ጂንጂያንግ ከተማ በጫማ ፋብሪካ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የ28 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
የእሳት አደጋው በሁይትንግ ፉትዌር ሕንጻ ላይ የተከሰተ ሲሆን ÷ እሳቱ በተነሳበት ወቅት 240 የሚሆኑ ሠራተኞች በሕንጻው ውስጥ…
ቻይና እና ሩሲያ ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና እና ሩሲያ የባህር ኃይል ግዙፍ የጦር መርከቦችን ያሳተፈ የጋራ የባህር ላይ ወታደራዊ ልምምድ ጀምረዋል፡፡
በዛሬው ዕለት በምስራቅ ቻይና ሻንዶንግ ግዛት የተጀመረው የባህር ላይ ልምምዱ ባለፈው ሰኞ የተጀመረውና ሦስት ምዕራፎች ያሉት የጋራ…
አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አክትሟል ካሉ በኋላ አሜሪካ በኢራን ላይ ሁለተኛ ዙር ጥቃት ፈጸመች፡፡
ዋሽንግተን በዚህ ጥቃት ከ90 በላይ ኢላማዎችን እንደመታች የገለጸች ሲሆን፥ የኢራን ባለስልጣናት በበኩላቸው ይህ ጨዋታ…
ከኢራን ጋር የተደረገው የተኩስ አቁም ስምምነት አብቅቷል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር ጦርነቱን ለማስቆም የተፈረመው ስምምነት አብቅቷል አሉ።
ፕሬዚዳንቱ የስምምነቱን መፍረስ የገለጹት በሁለቱ ወገኖች መካከል የተኩስ ልውውጥ ከተደረገ በኋላ ነው።
በቱርክ እየተካሄደ በሚገኘው የሰሜን…
በአውሮፓ ወደ ተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ሰደድ እሳት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ የተከሰተውን ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት ተከትሎ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ወደተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ ይገኛል፡፡
እስካሁን በስፔን፣ ፖርቹጋል፣ ፈረንሳይ እና ግሪክ በአጠቃላይ 190 ስኩዌር ኪ.ሜ የሚሸፍን ቦታ በእሳት መያያዙ የተገለጸ…
የሰውሰራሽ አስተውሎት ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት – አንቶኒዮ ጉተሬዝ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰውሰራሽ አስተውሎት በተለይም በህጻናት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፡፡
ዋና ጸኃፊው ይህን ያሉት በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዙሪያ…
በፈረንሳይ በከፍተኛ ሙቀት ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ በአሁኑ ወቅት በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት የተነሳ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል።
በሙቀቱ ምክንያት የተከሰተው የሞት አደጋ ካለፈው ሳምንት አንጻር በ29 በመቶ እንዳሻቀበ የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፈን ሪስት ተናግረዋል፡፡…
ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚታደሙበት የአያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር ከነገ ጀምሮ ለስድስት ቀናት ይካሄዳል፡፡
በቀብር ስነስርዓቱ ላይ ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች እንዲሁም ከ100 በላይ ሀገራት ተወካዮች ይታደሙበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ቴህራን በዚህ…
የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ተጎጂ ከ8 ቀናት በኋላ በሕይወት ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ጉዳት ከደረሰበት ሕንፃ ፍርስራሽ ውስጥ ከስምንት ቀናት በኋላ ጊል ከጋሌሪያስ ፕላያ ግራንዴ የተባለ ሰው በሕይወት ተገኝቷል
የኮስታሪካ ቀይ መስቀል ፓራሜዲክ ባለሙያ አለን ማድሪጋል እንደገለጹት፤ አደጋው በተከሰተ ጊዜ…