Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በአውሮፓ ወደ ተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ሰደድ እሳት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ የተከሰተውን ከፍተኛ መጠን ያለው ሙቀት ተከትሎ የተቀሰቀሰው ሰደድ እሳት ወደተለያዩ ሀገራት እየተዛመተ ይገኛል፡፡ እስካሁን በስፔን፣ ፖርቹጋል፣ ፈረንሳይ እና ግሪክ በአጠቃላይ 190 ስኩዌር ኪ.ሜ የሚሸፍን ቦታ በእሳት መያያዙ የተገለጸ…

የሰውሰራሽ አስተውሎት ሊያስከትል የሚችለውን አደጋ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰውሰራሽ አስተውሎት በተለይም በህጻናት ላይ ሊያስከትል የሚችለውን አሉታዊ ተጽዕኖ ለማስቀረት በህግ መመራት አለበት አሉ የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸኃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፡፡ ዋና ጸኃፊው ይህን ያሉት በሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዙሪያ…

በፈረንሳይ በከፍተኛ ሙቀት ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ በአሁኑ ወቅት በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት የተነሳ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። በሙቀቱ ምክንያት የተከሰተው የሞት አደጋ ካለፈው ሳምንት አንጻር በ29 በመቶ እንዳሻቀበ የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፈን ሪስት ተናግረዋል፡፡…

ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች የሚታደሙበት የአያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን የቀድሞ ጠቅላይ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒ ስርዓተ ቀብር ከነገ ጀምሮ ለስድስት ቀናት ይካሄዳል፡፡ በቀብር ስነስርዓቱ ላይ ከ20 ሚሊየን በላይ ሰዎች እንዲሁም ከ100 በላይ ሀገራት ተወካዮች ይታደሙበታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ቴህራን በዚህ…

የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ተጎጂ ከ8 ቀናት በኋላ በሕይወት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ጉዳት ከደረሰበት ሕንፃ ፍርስራሽ ውስጥ ከስምንት ቀናት በኋላ ጊል ከጋሌሪያስ ፕላያ ግራንዴ የተባለ ሰው በሕይወት ተገኝቷል የኮስታሪካ ቀይ መስቀል ፓራሜዲክ ባለሙያ አለን ማድሪጋል እንደገለጹት፤ አደጋው በተከሰተ ጊዜ…

በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን በህይወት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ በደረሰው አስከፊ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን ልጅ ከፍርስራሽ ውስጥ በህይወት ተገኝቷል። የነፍስ አድን ሰራተኞች አሁንም የአደጋው ተጎጂዎችን ለመታደግ ጥረት እያደረጉ ይገኛል። በዚህ ጥረት ከስድስት…

በፈረንሳይ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ የ11 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ፈረንሳይ ቶምብላይን ከተማ አቅራቢያ በደረሰ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ አብራሪውን ጨምሮ የ11 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ ለአንድ ፓራሹት ማሰልጠኛ ት/ቤት አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው ሲቭል አውሮፕላን ከናንሲ ኢሴይ አውሮፕላን ማረፊያ…

በድጋሚ ያገረሸው የአሜሪካና ኢራን ጦርነት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ሲያልፍ በነበረ የፓናማ መርከብ ላይ የተሰነዘረውን የድሮን ጥቃት ተከትሎ በኢራን ላይ አዲስ ጥቃት ፈጽማለች። አሜሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ በንግድ መርከቦች ላይ ለቀጠለው ትንኮሳ በትናንትናው ዕለት ምላሽ ለመስጠት በኢራን…

በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 235 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ መዲና ካራካስና ላ ጓይራ ግዛት በተከሰተው ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ሰዎች ቁጥር 235 ደርሷል፡፡ አደጋውን ተከትሎ በፍርስራሽ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን የማፈላለግና የነፍስ አድን ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸው ተገልጿል፡፡…

በቬንዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ164 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ትናንት ምሽት በተከታታይ በተከሰተ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 164 መድረሱን የሀገሪቱ ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ አስታውቀዋል፡፡ በዋና ከተማዋ ካራካስ በአንድ ደቂቃ ልዩነት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ…