Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአቡ ዳቢ የ10 ሚሊየን ችግኝ እቅድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ዋና ከተማ የሆነችው አቡ ዳቢ በበረሃማ አካባቢዎቿ 10 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ማቀዷን አስታወቀች፡፡
በሰው ሰራሽ አስተውሎት በመታገዝ ይከናወናል የተባለው የአቡ ዳቢ የችግኝ ተከላ ፕሮጀክት በረሃማ ስፍራዎችን ወደ…
ሀማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል – ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ በጋዛ ውስጥ ሰላምን ለማምጣት ሀማስ ሙሉ ለሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በጋዛ የሰላም ቦርድ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሀማስ ትጥቁን…
የአየር ንብረት ለውጥ መዘዝ በአውሮፓ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በመላው አውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እያስከተለ ይገኛል፡፡
በአህጉሪቱ በተለይም ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ቤልጂዬም፣ ኔዘርላንድስ እና ስፔን በሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻቸው በከፍተኛ ሙቀት…
49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቅቋል።
የምክር ቤቱ አባላት ከተለያዩ ተቋማት ጋር የነበሩ ትብብሮችንና የሕብረቱን ግቦች አፈጻጸም በመገምገም አቅጣጫ በማስቀመጥ ነው ጉባኤው የተጠናቀቀው፡፡…
49ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ም/ቤት መደበኛ ስብሰባ በአዲስ አበባ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተጀምሯል።
የዘንድሮው ስብሰባ “የአጀንዳ 2063 ግቦችን ለማሳካት ዘላቂ የውሃ አቅርቦትንና ደህንነቱ የተጠበቀ የንፅህና ሥርዓትን ማረጋገጥ” በሚል መሪ ሀሳብ…
ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች
ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩናይትድ ኪንግደም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዲ በርንሃም ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አረጋገጡ።
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ወደ ብሪታንያ…
በፈረንሳይ እና ስፔን የሰደድ እሳት አደጋ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች አፈናቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ እና ስፔን በተከሰተ የሰደድ እሳት ምክንያት ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል።
በፈረንሳይ ቦርዶ አቅራቢያ ነዋሪ የሆኑ 60 ሺህ ያህል ሰዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ትዕዛዝ…
አሜሪካ የኢራንን ወታደራዊ አቅም ለማዳከም የምትወስደው ጥቃት ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ተደርሶ የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን ተከትሎ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ርምጃ ለሰባተኛ ምሽት ቀጥሏል።
የአሜሪካ ማዕከላዊ ማዘዣ (ሴንትኮም) እንደገለጸው፤ የኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ጥቃት…
የእንግሊዝ የሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን መሪ አድርጎ መረጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን አዲስ መሪ አድርጎ መርጧል፡፡
የገዢው ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት በርንሃም ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ያስታወቁትን ኬር ስታርመር በመተካት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡…
አሜሪካ ለስድስተኛ ምሽት በኢራን ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስምምነት ጠረጴዛቸውን ገልብጠው ዳግም ወደ ግጭት የገቡት ዋሽንግተን እና ቴህራን ግጭታቸው ተባብሶ ቀጥሏል።
በዚህም አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው ጥቃት ለስድስተኛ ምሽት ቀጥሎ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽማለች።
በደቡባዊ ኢራን የባንዳር…