Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአፍሪካ ኅብረት እና አሜሪካ ስትራቴጂካዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት እና አሜሪካ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ግንኙነት ለማጠናከር ተስማምተዋል።
የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሐመድ አሊ ዩሱፍ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ፍራንክ ጋርሲያን ተወያይተዋል።…
የጣና ሙሽራዋ ባሕር ዳር
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለባህር ዳር ጣና ልብሷ፣ አባይ መቀነቷ ነው፡፡ ሰፊና ፅዱ አረንጓዴ አደባባዮቿ በዘንባባ ዛፎች ከተሸለሙት ሰፊ መንገዶቿ ጋር ለከተማነቷ ውብ ነብስ ይዘሩባታል፡፡
ተፈጥሮ ባገማሸረው ውበቷ ላይ የኢትዮጵያ ከተሞችን መልክ የገለጠው የኮሪደር ልማት…
የአፍሪካ ህብረት በመላው ዓለም ለሚገኙ ትውልደ አፍሪካውያን ፍትህ በቁርጠኝነት ይሰራል – ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በመላው ዓለም የሚገኙ ትውልደ አፍሪካውያን ፍትህና ልማት እንዲረጋገጥ በቁርጠኝነት ይሰራል አሉ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ፡፡
ሊቀ መንበሩ የትውልደ አፍሪካውያን ቀንን አስመልክተው ባስተላለፉት…
ዛፍ ላይ በመውጣት ከአስከፊው የኔፓል ጎርፍ አደጋ ያመለጠው ታዳጊ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የ8 ዓመቱ ዞያል ጋሊ ዛፍ ላይ በመውጣት ራሱን ከአስከፊው የኔፓል ጎርፍ አደጋ ማትረፍ ችሏል፡፡
እንደ ወትሮው ዞያል ጋሊ እና ወንድሙ አደጋው ከመከሰቱ በፊት ብስክሌታቸውን እየነዱ ወደ ትምህርት ቤት በመሄድ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ነበር፡፡…
በአጠረ ጊዜ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በጥራት ማጠናቀቅ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሮጀክቶች በጊዜያቸዉ ሲጠናቀቁ ትርፋቸዉ ከገንዘብ ያልፋል፡፡
ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ሳይጠናቀቅ ሲቀር የሚታጣው ከገንዘብ ባሻገር ሊገመቱ የማይችሉ ብዙ ሀብቶችን ነው፡፡
ለአብነትም የመንገድ ፕሮጀክቶች አለመጠናቀቅ ንግድን…
አሰቃቂው የኔፓል የጎርፍ አደጋ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኔፓል በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ወደ 177 ሲደርስ፤ ከ800 በላይ ሰዎች ደግሞ የገቡበት አልታወቀም፡፡
በትላንትናው እለት ኔፓል ከቻይና ጋር በምትዋሰንበት የቲቤት ግዛት የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በርካታ ቤቶችን እና…
በሆርሙዝ ሰርጥ የተቀበሩ ፈንጂዎችን አጽድተናል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንግሥት በሆርሙዝ ሰርጥ የቀበራቸውን ፈንጂዎች ሙሉ በሙሉ አጽድተናል አሉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ።
በዓለም ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ባለው የሆርሙዝ ሰርጥ ዙሪያ እንደ አዲስ ውጥረት መንገሡ ተሰምቷል።
ፕሬዚዳንት…
የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን 1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) ምክንያት በማድረግ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ ይተኮሳል አለ መከላከያ ሚኒስቴር፡፡
መድፉ ነገ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ…
የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት የሆነው የሁቲ አማጺያን ጥቃት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁቲ አማፂያን በጅቡቲ፣ ኤርትራ እና የመን አዋሳኝ በሚገኘው የባብ ኢል መንደብ መስመር በሚፈፅሙት ተደጋጋሚ ጥቃት የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡
አማፂያኑ በዛሬው ዕለት በትንሽ የጭነት መርከብ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ሶስት መርከበኞች…
ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን የጋራ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን ራሳቸውን ከጥቃት መካለከልና ደህንነታቸውን ማስጠበቅ የሚያስችል የሶስትዮሽ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
የመካ ስምምነት የተሰኘውን የሦስቱ ሀገራት የወታደራዊ ትብብር ስምምነት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይብ…