Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
“ምድር እንደ ሕንጻ፤ ባህር እንደ ግቢ”
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኃያላኑ በአሁኑ ወቅት በምድር ጦር እና በአየር ኃይል የበላይነትን ከማረጋገጥ እንዲሁም የማይበገር ባህር ኃይል ከመመስረት ተሻግረው በሕዋ ጭምር ታላቅነታቸውን ለማስመስከር ጨረቃ ላይ እስከማረፍ ደርሰዋል።
በዚህ የዓለም የፉክክር መድረክ ውስጥ…
ቻይና በታይዋን ጉዳይ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልትገባ ትችላለች – ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የታይዋን ጉዳይ በአግባቡ ካልተያዘ ከአሜሪካ ጋር ወደ ግጭት ልንገባ እንችላለን አሉ፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቻይና ባደረጉት ይፋዊ ጉብኝት ከፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር ለሁለት ሰዓት የዘለቀ ውይይት…
የሩሲያ አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ "ሳርማት" የተሰኘ የኒውክሌር አረር የሚሸከም አሕጉር አቋራጭ የባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ አድርጋለች።
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በወቅቱ እንዳሉት÷ ሩሲያ በዓለማችን እጅግ ኃይለኛ የተባለውን አሕጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ሙከራ በስኬት…
የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተባበሩት መንግስታት ዓመታዊ ጉባኤ 26 ነጥብ ያለው የጋራ አቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል።
ጉባዔው የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ…
ተራማጁ ፕሬዚዳንት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተራማጅ የፖለቲካ አስተሳሰብ የሚከተሉ ዘመናዊ መሪ ናቸው፡፡
በፈጣኑ እና ተለዋዋጩ የዓለም ፖለቲካ ውስጥ የሀገራቸውን ብሔራዊ ጥቅምና ክብር ከአውሮፓ አህጉራዊ ፍላጎትና ጥቅም ጋር በማስተሳሰር የመሪነት…
የባሕር በር ኢፍትሐዊነትን የሚያወግዙት አንቶኒዮ ጉቴሬዝ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ መልክዓ ምድር የባሕር መዳረሻን መወሰን የለበትም የሚል ጽኑ አቋም አላቸው።
ኢትዮጵያ ከባሕር በር የተገለለችበት መንገድ ኢፍትሐዊ እና ታሪካዊ ስህተት መሆኑ ይታወቃል።
የባሕር በር ጉዳይ…
አፍሪካ የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ለ2030 እና አጀንዳ 2063 ግቦች የሚያስፈልጋትን የልማት ፋይናንስ ለማግኘት የራሷን የብድር ደረጃ መመጠኛ ተቋም ለማቋቋም የሚያስችል ውሳኔ አሳልፋለች፡፡
የአፍሪካ ሕብረትና የተባበሩት መንግሥታት 10ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስ በአፍሪካ…
በአፍሪካና ፈረንሳይ መካከል አዲስ ምዕራፍ የከፈተው የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ በአፍሪካ አህጉር እና በፈረንሳይ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
የአፍሪካ ፎርዋርድ 2026 ጉባኤን የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን እና የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም…
ህጻናትና ወጣቶችን ከማህበራዊ ትስስር ገጾች ጎጂ ተጽዕኖ ለመታደግ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ህጻናትና ወጣቶችን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ከሚደርስባቸው ጉዳት ለመታደግ የሚያስችል ጥብቅ ህግ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው፡፡
የኅብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን እንደገለጹት፥ ኅብረቱ በቲክቶክ፣ ፌስቡክ፣…
ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለአፍሪካ የ23 ቢሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአፍሪካ ሀገራት ተግባራዊ የሚሆን የ23 ቢሊዮን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደርገዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በተሳተፉበት እና በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የፈረንሳይ…