Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ባንግላዲሽ የመንግስት ሰራተኞቿ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ ሰጠች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንግላዲሽ በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የመንግስት ሰራተኞች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲቆጥቡ ትዕዛዝ አስተላልፋለች፡፡ የሀገሪቱ የህዝብ አስተዳደር ሚኒስቴር በባንግላዲሽ የነዳጅ እጥረትን…

ኢራን በእስራኤል የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በደቡባዊ እስራኤል በሚገኝ የኢንዱስትሪ ማዕከል ላይ የሚሳዔል ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው÷ ቴህራን በኢንዱስትሪ ማዕከሉ ላይ በፈጸመችው የሚሳዔል ጥቃት የኬሚካል ማምረቻ ፋብሪካ በእሳት ተያይዟል፡፡ የእስራኤል…

ኢራን የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮችን ለመመከት በተጠንቀቅ ላይ ነኝ አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን የሀገሪቱን ምድር በሚረግጡ የአሜሪካ እግረኛ ወታደሮች ላይ እሳት ለማዝነብ በተጠንቀቅ ላይ መሆኗን አስታውቃለች፡፡ አንደኛ ወሩን ያስቆጠረው እስራኤልና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት አሁንም በርካታ ጉዳቶችን እያስከተለ…

የሁቲ ሁለተኛ ዙር ጥቃት እና የአሜሪካ እግረኛ ጦር…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቋጫ ያልተገኘለትን የኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት በይፋ የተቀላቀለው የየመኑ ታጣቂ ቡድን ሁቲ በእስራኤል ላይ ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት መፈጸሙን አስታውቋል፡፡ ባለፉት ሰዓታት በኢራን እና አሜሪካ-እስራኤል ጦርነት ዙሪያ የወጡ መረጃዎች፡-…

የቀድሞው ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ35 አመቱ የቀደሞው የራፕ ሙዚቀኛ ባሌንድራ ሻህ በዕድሜ ትንሹ የኔፓል ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ቃለ መሃላ ፈፅሟል፡፡ ከሙዚቃ ሙያው ወደ ፖለቲካው ፊቱን ያዞረው ባሌንድራ ሻህ የሚመራው የራስትሪያ ስዋታንትራ ፓርቲ በሀገሪቱ በተደረገው ጠቅላላ…

ትራምፕ በኢራን ላይ እንፈጽማለን ላሉት ጥቃት ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ በድጋሚ አራዘሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን ካልከፈተች በኃይል መሰረተ ልማቶቿ ላይ ጥቃት ለመፈጸም ያስቀመጡትን ቀነ ገደብ በድጋሚ አራዘሙ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከሳምንት በፊት ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ክፍት…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የንግዱ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የሀገሪቱ የንግድ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዘውና እንዳያባክን አሳስበዋል። ፕሬዝዳንቱ በሞስኮ በተካሄደው የሩሲያ የኢንዱስትሪ ባለቤቶችና ስራ ፈጣሪዎች…

የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት መዘዝ እንደ ኮቪድ-19 ሊሆን ይችላል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ልክ እንደ ኮቪድ ወረርሽኝ አስከፊ ሊሆን ይችላል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ የኮቪድ ወረርሽኝ በተከሰተበት ወቅት በሁሉም ሀገራት ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማሳደሩን አስታውሰው፥ የቀጠለው…

በዓለም ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ በሚገኘው ጦርነት እስካሁን ምን ተከሰተ?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ እስራኤል እና አሜሪካ ከኢራን ጋር እያደረጉት የሚገኘው ጦርነት ወደ ዓለም አቀፍ ቀውስ ተሸጋግሯል። በፈረንጆቹ ባሳለፍነው የካቲት 28 ቀን በአሜሪካ እና እስራኤል የሚሳኤል ጥምር ጥቃት የ86 ዓመቱ የኢራን መንፈሳዊ መሪ…

ኢራን “እራሴን ለመከላከል የምፈጽመውን ጥቃት አጠናክሬ እቀጥላለሁ” አለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ጦርነቱ እንዲቆም ከአሜሪካ ጋር ንግግር መጀመሯን ለማመን ከብዷታል አሉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፡፡ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራጋቺ እንዳሉት÷ቴህራን በፕሬዚዳንት ትራምፕ በኩል ጦርነቱን ለማስቆም የቀረበውን የመነሻ…