Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች
ዩናይትድ ኪንግደም ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ ትቀጥላለች አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩናይትድ ኪንግደም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዲ በርንሃም ሀገራቸው ለዩክሬን የምታደርገውን ድጋፍ እንደምትቀጥል አረጋገጡ።
የዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ወደ ብሪታንያ…
በፈረንሳይ እና ስፔን የሰደድ እሳት አደጋ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች አፈናቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ እና ስፔን በተከሰተ የሰደድ እሳት ምክንያት ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል።
በፈረንሳይ ቦርዶ አቅራቢያ ነዋሪ የሆኑ 60 ሺህ ያህል ሰዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ትዕዛዝ…
አሜሪካ የኢራንን ወታደራዊ አቅም ለማዳከም የምትወስደው ጥቃት ቀጥሏል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ተደርሶ የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን ተከትሎ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ርምጃ ለሰባተኛ ምሽት ቀጥሏል።
የአሜሪካ ማዕከላዊ ማዘዣ (ሴንትኮም) እንደገለጸው፤ የኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ጥቃት…
የእንግሊዝ የሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን መሪ አድርጎ መረጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ሰራተኞች ፓርቲ አንዲ በርንሃምን አዲስ መሪ አድርጎ መርጧል፡፡
የገዢው ፓርቲ መሪ ሆነው የተመረጡት በርንሃም ስልጣናቸውን እንደሚለቁ ያስታወቁትን ኬር ስታርመር በመተካት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው እንደሚሾሙ ይጠበቃል፡፡…
አሜሪካ ለስድስተኛ ምሽት በኢራን ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስምምነት ጠረጴዛቸውን ገልብጠው ዳግም ወደ ግጭት የገቡት ዋሽንግተን እና ቴህራን ግጭታቸው ተባብሶ ቀጥሏል።
በዚህም አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው ጥቃት ለስድስተኛ ምሽት ቀጥሎ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽማለች።
በደቡባዊ ኢራን የባንዳር…
ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ – ለዓመታት ያካበቱትን ልምድ ተጠቅመው ለአፍሪካ ሰላም እየሰሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የናይጄሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያና በኢትዮጵያውያን ዘንድ በእጅጉ ይታወቃሉ።
ኦባሳንጆ በሀገራቸው ናይጄሪያ እንዲሁም በአፍሪካ የተለያዩ ሀገራት ሰላም ይሰፍን ዘንድ የግል ተሞክሯቸውን፣ የህይወት ልምድና ያለፉበትን ታሪክ…
አፍሪካ በጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው – የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ በተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ም/ቤት ቋሚ መቀመጫ ለማግኘት የምታነሳው ጥያቄ ፍትሃዊ ነው የአዘርባጃን ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊዬቭ፡፡
4ኛው የሹሻ ዓለም አቀፍ የሚዲያ ፎረም "የመገናኛ ብዙሃን ሚና ሰላምና መተማመንን ለመመለስ" በሚል መሪ…
አሜሪካ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ሰነዘረች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ የሚተላለፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጽማለች በሚል አሜሪካ በአንድ ሌሊት በርካታ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች።
የአሜሪካ ጦር የሆርሙዝ ሰርጥ ለዓለም አቀፍ ንግድ ወሳኝ መተላለፊያ በመሆኑ…
አሜሪካ በኢራን ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ኢራን የአጸፋ ርምጃ መውሰዷን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ዛሬ ሌሊት በኢራን ላይ ሦስተኛ ዙር ጥቃት ስትፈጽም፤ ቴህራን በምላሹ በቀጣናው የሚገኙ የአሜሪካ የጦር ሰፈሮችን ኢላማ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡
የአሜሪካ ጦር ማዕከላዊ እዝ (ሴንትኮም) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ በማለፍ ላይ በነበረው…
‘ባቪ’ የተሰኘው ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ 900 ሺህ ሰዎች አፈናቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና እና ጃፓን የተከሰተው ‘ባቪ’ የተሰኘ ዝናብ የቀላቀለ አውሎ ንፋስ የታይዋን እና ጃፓን ደሴቶችን በመምታቱ ከ900 ሺህ በላይ ሰዎች ቤታቸውን ለቀው እየሸሹ ነው ተባለ፡፡
አውሎ ንፋሱ በምስራቅ እስያ አንዳንድ አካባቢዎች ጉዳት ያስከተለ…