Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሴኔቱ የአሜሪካ ወታደራዊ ኃይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ሴኔት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱን ወታደራዊ ሀይሎች ከኢራን ጦርነት እንዲያስወጡ የሚያዘውን ውሳኔ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡ የውሳኔ ሀሳቡ የተላለፈው የአሜሪካ እና የኢራን ተደራዳሪዎች ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነት ለማድረግ…

ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡ የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…

ኢራን ለቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊኻሜኒ ቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አወጀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በአሜሪካ እና እስራኤል ጥቃት ለተገደሉት የቀድሞው መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሜኒ የቀብር ሥነ ስርዓት ሶስት የበዓል ቀናት አውጃለች፡፡ የአስከሬን ሽኝቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 4 በቴህራን የሚደረግ ሲሆን፥ የቀብር ሥነ ስርዓታቸው ደግሞ…

አሜሪካ በባንክ ታግዶ የቆየ 12 ቢሊየን ዶላር ለኢራን ለመልቀቅ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በማዕቀብ ምክንያት በባንክ ታግዶ የቆየውን 12 ቢሊየን ዶላር ፈንድ ለኢራን ለመልቀቅ ተስማምታለች፡፡ ኢራን በአሜሪካ ማዕቀብ ምክንያት በቻይና፣ ኢራቅ፣ ሕንድ እና ኳታርን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ከ100 እስከ 120 ቢሊየን ዶላር…

የዝዋይ ሐይቅን በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም…

ዌትላንድስ ኢንተርናሽናል እና ሼር ኢትዮጵያ የዝዋይ ሐይቅን መልሶ በማቋቋም ወደ ነበረበት ለመመለሰ የሚያስችል ንቅናቄ ይፋ አድርገዋል፡፡ ንቅናቄው የአካባቢውን መልክዓ ምድር እና የዝዋይ ሐይቅ የደህንነት ከመጠበቅ ባለፈ የሐይቁ አካባቢ ነዋሪዎችን የአኗኗር ዘዬ ለማሻሻል ጉልህ ሚና አለው፡፡…

የአሜሪካና ኢራን የሰላም ውይይት በስዊዘርላንድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በስዊዘርላንድ የተጀመረው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ከ80 ደቂቃ ንግግር በኋላ መጠናቀቁ ተሰምቷል፡፡ የመጀመሪያው ዙር የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት የኳታርና ፓኪስታን አደራዳሪዎች በተገኙበት ነው በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ…

የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ዛሬ በስዊዘርላንድ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ60 ቀናት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት አሜሪካ እና ኢራን የመጀመሪያ ዙር ድርድር ዛሬ በስዊዘርላንድ ያደርጋሉ፡፡ ሁለቱ ወገኖች ቀደም ሲል በፓኪስታን አደራዳሪነት ጊዜያዊ ስምምነት ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ስምምነቱን የአሜሪካ ፕሬዚዳንት…

እስራኤል እና ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና የሊባኖሱ ታጣቂ ቡድን ሄዝቦላህ የተኩስ አቁም ለማድረግ ተስማምተዋል፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ የተኩስ ልውውጥ ማድረጋቸው ከተገለጸ በኋላ ነው፡፡ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ዛሬ ከሰዓት በኋላ…

ተጠባቂው የአሜሪካ እና ኢራን የሰላም ውይይት ተራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል በዛሬው ዕለት በስዊዘርላንድ ሊካሄድ የነበረው የሰላም ውይይት ተራዝሟል፡፡ አሜሪካ እና ኢራን ከሳምንታት ውይይት በኋላ ባለ 14 ነጥብ ስምምነት ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ ለመጨረሻው ስምምነት በዝርዝር ጉዳዮች ላይ…

የአሜሪካና ኢራን ፕሬዚዳንቶች ጦርነቱን የሚያስቆመውን ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እና የኢራን ፕሬዚዳንት መሱድ ፔዜሽኪያን ጦርነቱን ማስቆም የሚያስችለውን የመጀመሪያ ደረጃ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱ የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መክፈት፣ ለኢራን መልሶ ግንባታ የሚውል የ300…