Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በአጠረ ጊዜ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን በጥራት ማጠናቀቅ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሮጀክቶች በጊዜያቸዉ ሲጠናቀቁ ትርፋቸዉ ከገንዘብ ያልፋል፡፡ ፕሮጀክት በተያዘለት ጊዜ ሳይጠናቀቅ ሲቀር የሚታጣው ከገንዘብ ባሻገር ሊገመቱ የማይችሉ ብዙ ሀብቶችን ነው፡፡ ለአብነትም የመንገድ ፕሮጀክቶች አለመጠናቀቅ ንግድን…

አሰቃቂው የኔፓል የጎርፍ አደጋ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኔፓል በተከሰተው አስከፊ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር ወደ 177 ሲደርስ፤ ከ800 በላይ ሰዎች ደግሞ የገቡበት አልታወቀም፡፡ በትላንትናው እለት ኔፓል ከቻይና ጋር በምትዋሰንበት የቲቤት ግዛት የተከሰተው የጎርፍ አደጋ በርካታ ቤቶችን እና…

በሆርሙዝ ሰርጥ የተቀበሩ ፈንጂዎችን አጽድተናል – ፕሬዚዳንት ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንግሥት በሆርሙዝ ሰርጥ የቀበራቸውን ፈንጂዎች ሙሉ በሙሉ አጽድተናል አሉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ። በዓለም ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ባለው የሆርሙዝ ሰርጥ ዙሪያ እንደ አዲስ ውጥረት መንገሡ ተሰምቷል። ፕሬዚዳንት…

የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ 9 ጊዜ መድፍ ይተኮሳል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነገው ዕለት የሚከበረውን 1 ሺህ 501ኛው የነቢዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) ምክንያት በማድረግ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ ይተኮሳል አለ መከላከያ ሚኒስቴር፡፡ መድፉ ነገ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ…

 የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት የሆነው የሁቲ አማጺያን ጥቃት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሁቲ አማፂያን በጅቡቲ፣ ኤርትራ እና የመን አዋሳኝ በሚገኘው የባብ ኢል መንደብ መስመር በሚፈፅሙት ተደጋጋሚ ጥቃት የቀይ ባሕር ደህንነት ስጋት ውስጥ ወድቋል፡፡ አማፂያኑ በዛሬው ዕለት በትንሽ የጭነት መርከብ ላይ በፈጸሙት ጥቃት ሶስት መርከበኞች…

ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን የጋራ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱርክ፣ ሳኡዲ አረቢያ እና ፓኪስታን ራሳቸውን ከጥቃት መካለከልና ደህንነታቸውን ማስጠበቅ የሚያስችል የሶስትዮሽ ወታደራዊ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመካ ስምምነት የተሰኘውን የሦስቱ ሀገራት የወታደራዊ ትብብር ስምምነት የቱርኩ ፕሬዚዳንት ረሲብ ጣይብ…

የአቡ ዳቢ የ10 ሚሊየን ችግኝ እቅድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ዋና ከተማ የሆነችው አቡ ዳቢ በበረሃማ አካባቢዎቿ 10 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል ማቀዷን አስታወቀች፡፡ በሰው ሰራሽ አስተውሎት በመታገዝ ይከናወናል የተባለው የአቡ ዳቢ የችግኝ ተከላ ፕሮጀክት በረሃማ ስፍራዎችን ወደ…

ሀማስ ሙሉ በሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል – ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ፕራምፕ በጋዛ ውስጥ ሰላምን ለማምጣት ሀማስ ሙሉ ለሙሉ ትጥቅ ለመፍታት ተስማምቷል አሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በጋዛ የሰላም ቦርድ በተደረሰው ስምምነት መሰረት ሀማስ ትጥቁን…

የአየር ንብረት ለውጥ መዘዝ በአውሮፓ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአየር ንብረት ለውጥ በመላው አውሮፓ ከፍተኛ ሰብዓዊ ቀውስ እያስከተለ ይገኛል፡፡ በአህጉሪቱ በተለይም ጀርመን፣ ፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ቤልጂዬም፣ ኔዘርላንድስ እና ስፔን በሰኔ ወር መጨረሻ አካባቢ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቻቸው በከፍተኛ ሙቀት…

49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 49ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቅቋል። የምክር ቤቱ አባላት ከተለያዩ ተቋማት ጋር የነበሩ ትብብሮችንና የሕብረቱን ግቦች አፈጻጸም በመገምገም አቅጣጫ በማስቀመጥ ነው ጉባኤው የተጠናቀቀው፡፡…