Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጅማ ከተማ ተከብሯል፡፡

በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ነው የተከበረው፡፡

በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ የተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ-ስርዓቶች ተከናውነዋል፡፡

በተመሳሳይ የአረፋ በዓል በአሰላ ፣ ነቀምቴ እና ሌሎች ከተሞች በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል፡፡

በአብዱረህማን መሃመድ

Exit mobile version