Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ከቻይና ቼንግዱ – አዲስ አበባ የአውሮፕላን ጭነት አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቻይናዋ ቼንግዱ ከተማ-አዲስ አበባ የአውሮፕላን ጭነት አገልግሎት መጀመሩ ተገልጿል፡፡
በቼንግዱ ከተማ በተካሄደው የማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተወካዮች፣ የቻይና የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡
በመርሐ ግብሩ ላይ ሀገራቱ የጭነት አገልግሎት ልማት ትብብር ስምምነት መፈራረማቸውንም በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
Exit mobile version