Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በመዲናዋ ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡

ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡

አሁን ላይም የከተማዋ አመራሮች በተገኙበት ደም በመለገስ በመስዋዕትነታቸው ሀገር ያጸኑ ጀግኖቻችን የመዘከር መርሐ ግብር እየተካሄደ መሆኑን የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version