Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አየርላንድ ለኢትዮጵያ የ9 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አየርላንድ በኢትዮጵያ ለሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ9 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ይፋ አድርጋለች፡፡
ድጋፉ ኢትዮጵያ በሚገኘው የተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማሥተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) በኩል የሚሰራጭ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በኢትዮጵያ የአየርላንድ ኤምባሲ አምባሳደር ኒኮላ ብሬናን ÷የተደረገው ድጋበኢትዮጵያ የሚያጋጥሙ ሰብዓዊ ችግሮችን ለማቃለል ያስችላል ብለዋል፡፡
የሰብዓዊ ድጋፉ ከፈረንጆቹ 2023 እስከ 2025 ተግባራዊ እንደሚደረግም በኢትዮጵያ የአየርላንድ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version