Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአማሊ ተሳታፊዎችን በጽ/ቤታቸው ተቀብለዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ ተሳታዎችን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለዋል፡፡

የአፍሪካ ከንቲባዎች የእርስ በርስ መማማሪያ መድረክ የሆነው አማሊ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡
በዚህ መድረክ ላይ የአፍሪካ የከተሞች ከንቲባዎችና ከፍተኛ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎች እንግዶች እንደሚሳተፉ የከንቲባ ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version