Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የቹንቾን ከተማ ከንቲባ ዶጊ ሀን በአዲስ አበባ የእንጀራ መጋገሪያ ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ የቹንቾን ከተማ ከንቲባ የተመራ ልዑክ በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የሚገኘውን የእንጀራ መጋገሪያ ማዕከል ጎብኝቷል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ90 ቀናት ከተገነቡ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው ማዕከሉ÷ ሚያዝያ 2015 ዓ.ም ተመርቆ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ይታወሳል፡፡

በቀን 288 ሺህ እንጀራ የሚያመርተው ማዕከል ለ3 ሺህ 280 ሰዎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን ኦቢኤን ዘግቧል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version