Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ 627 ባለሙያዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ 627 የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አስመርቋል፡፡

ከተመራቂዎች መካከል 88 አብራሪዎች፣ 125 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖች፣ 150 የበረራ መስተንግዶ ባለሙያዎች እንዲሁም 264 የትኬት ሽያጭ እና የደንበኛ አገልግሎት ባለሙያዎች እንደሚገኙበት የኢትዮጵያ አየር መንገድ መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version