Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመጀመሪያ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል፡፡

በጉባዔው የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበት የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

በተጨማሪም የተለያዩ አዋጆችን ጨምሮ የአስፈፃሚ አካላት ሹመት ለምክር ቤቱ ቀርቦ እንደሚጸድቅ ይጠበቃል።

#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version