አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት የሰላምና ጸጥታ ሥራዎችን አፈጻጸም በኮምቦልቻ ከተማ እየገመገመ ነው፡፡
ኮማንድ ፖስቱ በወቅታዊ የአካባቢው ሰላምና ደኅንነት ሁኔታዎች ላይ ግምገማ እያካሄደ መሆኑ ተገልጿል፡፡
የግምገማውን መጠናቀቅ ተከትሎም የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተመላክቷል፡፡
በግምገማ መድረኩ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴንን ጨምሮ የኮማንድ ፖስቱ አመራሮችና ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

