Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

 የዛምቢያ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሀካይንዴ ሂቺለማ በ37ኛው የአፍሪካ ኀብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) አቀባበል እንዳደረጉላቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመልክቷል።

Exit mobile version