Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አምባሳደር ሲንካ አንቲላ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሲንካ አንቲላ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡

ከጉብኝታቸው በኋላም በዓድ ድል መታሰቢያ ግንባታ መደነቃቸውን ገልፀዋል፡፡

ከአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር ባደረጉት ውይይትም÷ በትብብር መሥራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡

Exit mobile version