Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

አርሰናል የዋንጫ ተፋላሚነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል በርንማውዝን 3 ለ 0 በማሸነፍ የዋንጫ ተፋላሚነቱን አጠናክሯል፡፡

በ36ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በርንማውዝን በረታበት ጨዋታ ቡካዮ ሳካ፣ ትሮሳርድ እና ራይስ ጎሎቹን ማስቆጠር ችለዋል፡፡

መድፈኞቹ ዛሬ ማሸነፋቸውን ተከትሎም ነጥባቸውን 83 በማድረስ ፕሪሚየር ሊጉን እየመሩ ይገኛሉ፡፡

Exit mobile version