Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ሪያል ማድሪድ ኩኩሬላን ማስፈረሙን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ማርክ ኩኩሬላን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ስፔናዊው የግራ መስመር ተጫዋች በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2032 ድረስ የሚያቆየውን ውል ነው የተፈራረመው፡፡ ሪያል ማድሪድ ለ27 ዓመቱ ተጫዋች 55…

ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 1…

ለዓለም አቀፍና አኅጉራዊ ስፖርት ውድድሮች ተመራጭ የሆነችው አዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለስፖርቱ ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረትና ባከናወናቸው ግዙፍ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት መዲናዋ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውድድሮች በስፋት የሚስተናገዱባት ቀዳሚ ተመራጭ የስፖርት ማዕከል መሆን ችላለች፡፡ ባለፉት…

የዓለም ዋንጫ የምድብ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያዘጋጁት የ2026 ዓለም ዋንጫ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ የውድድሩ አዘጋጅ ሀገራት ካናዳ እና አሜሪካ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታቸውን በዛሬው ዕለት የሚያደርጉ ይሆናል፡፡ ምድብ ሁለት ላይ…

በሁሉም የዓለም ዋንጫ የተሳተችፈው ብራዚል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብራዚል በዓለም ዋንጫ መድረክ ከምስረታው ጀምሮ በእያንዳንዱ ውድድር ላይ በመሳተፍ ቀዳሚዋ እና ብቸኛዋ ሀገር ናት፡፡ የዓለም ሕዝብ በጉጉት የሚጠብቀው ትልቁ የሀገራት ውድድር የዓለም ዋንጫ በፈረንጆቹ 1930 ነው መደረግ የጀመረው፡፡ ብራዚል…

23ኛው የዓለም ዋንጫ መክፈቻ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ ያዘጋጁት የ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር መክፈቻ ሥነ ሥርዓት በሜክሲኮ ሲቲ ስታዲየም መካሄድ ጀምሯል፡፡ የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት ሀገራት የሚያዘጋጁት ሲሆን ÷ በመርሐ ግብሩ 48…

በድጋሚ በዓለም ዋንጫ መክፈቻ የሚገናኙት ብሔራዊ ቡድኖች – ሜክሲኮ ከደቡብ አፍሪካ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ ያዘጋጁት የ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር ዛሬ ምሽት በይፋ መካሄድ ይጀምራል፡፡ በጉጉት የሚጠበቀው የዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት ሀገራት የሚያዘጋጁት ውድድር ነው፡፡ በ2026ቱ ዓለም…

አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ ሀገሩ ሲመለስ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ ተመርጦ አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር አርታን ወደ ሀገሩ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ የተመረጠው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር…

በዓለም ዋንጫ ከታዩ ያልተጠበቁ ድሎች አንዱ – ካሜሩን ከአርጀንቲና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ36 ዓመታት በፊት የካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች በዛሬዋ ዕለት በዓለም ዋንጫ ውድድር የማይረሳ ታሪክ ጽፈዋል፡፡ በፈረንጆቹ 1990 ጣሊያን ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አርጀንቲና እና ካሜሩን በሳን ሲሮ ስታዲየም ተገናኝተዋል፡፡…

ሊሊያን ቱራም እና ማርከስ ቱራም – አባትና ልጅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባትና ልጅ  የሆኑት ሊሊያን ቱራም እና ማርከስ ቱራም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድንን በተለያዩ ጊዜያት በዓለም ዋንጫ መወከል ችለዋል፡፡ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በፈረንጆቹ 1998 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሲሆን ÷ ትልቅ አስተዋፅኦ ከነበራቸው ተጫዋቾች…