Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

አርሰናል ብሩኖ ጉማሬሽን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ጉማሬሽን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ተስማምቷል። አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል። የ28 ዓመቱ ተጫዋች በመድፈኞቹ ቤት ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን ውል…

ኢትዮጵያ ሁለተኛ ቤታችን ናት – የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በርናንድ ዋስዋ ዋንጃላን ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ሁለተኛ ቤታችን ናት አሉ፡፡ የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን 10ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በጉባዔው ኬኒያዊው በርናንድ ዋስዋ…

ኤዲ ሃው ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ይለያያል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰልጣኝ ኤዲ ሃው በቀጣዮቹ ቀናት ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ይለያያል፡፡ አሰልጣኙ ከአምስት ዓመታት የሴይንት ጀምስ ፓርክ ቆይታ በኋላ ከክለቡ ጋር ያለው ቆይታ ያበቃል። በምትኩ ደግሞ የአል አህሊ አሰልጣኝ ማቲያስ ጂዝል እንደሚመጣ ዘ…

ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያይቷል፡፡ የ36 ዓመቱ ተጫዋች በፈረንጆቹ 2025 ከአያክስ አምስተርዳም የፕሪሚየር ሊጉን ክለብ ብሬንትፎርድን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ሄንደርሰን ከአንድ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ዌልሳዊውን ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ኪት ማርጌሰንን ከስዋንሲ ሲቲ ለማስፈረም በቡድኖቹ መካከል ከስምምነት ላይ ተደርሶ ዝውውሩ ተጠናቅቋል፡፡ የ20 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን የመጀመሪያ ኢንተርናሽናል ጨዋታውን ባሳለፍነው መጋቢት ወር ለሀገሩ ዌልስ ከ 21…

ኢንተር ሚያሚ ካሴሚሮን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሜጀር ሊግ ሶከሩ ኢንተር ሚያሚ ብራዚላዊውን አማካይ ካሴሚሮን ከማንቼስተር ዩናይትድ አስፈርሟል፡፡ የሪያል ማድሪድና ማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከብ ካሴሚሮ ኢንተር ሚያሚን በፈረንጆቹ እስከ 2027 በሚቆይ ኮንትራት የተቀላቀለ ሲሆን÷ ውሉ…

ለሜሲ ያማል!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል። የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል። ይህ ድል የስፔን…

የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት በኒውዮርክ ሜትላይፍ ስታዲየም እየተካሄደ ነው። ላለፉት 39 ቀናት በአሜሪካ፣ ካናዳና ሜክሲኮ ጣምራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 23ኛው የዓለም ዋንጫ ስፔንና አርጀንቲና ምሽት 4 ሰዓት ላይ…

ስፔን ከአርጀንቲና…ዓለም በጉጉት የሚጠብቀው የፍጻሜ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ፍጻሜውን ያገኛል፡፡ በፍጻሜ ጨዋታው በወጣት ተጫዋቾች የተደራጀው የስፔን ብሔራዊ ቡድን ከአርጀንቲና አቻው ጋር ኒውዮርክ በሚገኘው…

ጋዜጣ ሲያነቡ ባገኙት የስራ ማስታወቂያ ወደ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት የመጡት ሉዊስ ዴላፎንቴ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወቅቱ የስፔን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ብሔራዊ ቡድኑን ወደ አሸናፊነት የሚያመጣ ሰው የሚፈልግበት ጊዜ ነበር፡፡ ግን በቂ ገንዘብ ስላልነበረው በክፍያ የማይደራደር እና በሚሰጠው እድል ተስማምቶ የሚሰራ አሰልጣኝ ለአዳጊ ቡድን እንፈልጋለን የሚል…