አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወለጋ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
በድጋፍ ሰልፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ስኬቶችን የሚገልጹ መልዕክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ፡፡
በድጋፍ ሰልፉ በወለጋ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ ከሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወለጋ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
በድጋፍ ሰልፉ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች የተገኙ ስኬቶችን የሚገልጹ መልዕክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ፡፡
በድጋፍ ሰልፉ በወለጋ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ ከሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡