አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ በቀድሞ የአሜሪካ ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡
አፈ ጉባዔው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በደስታም ሆነ በችግር ጊዜ እውነተኛ የኢትዮጵያ ወዳጅ እንደነበሩ አውስተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ በቀድሞ የአሜሪካ ሴናተር ጂም ኢንሆፍ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡
አፈ ጉባዔው በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ሴናተር ጂም ኢንሆፍ በደስታም ሆነ በችግር ጊዜ እውነተኛ የኢትዮጵያ ወዳጅ እንደነበሩ አውስተዋል፡፡