አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ማምሻውን አዲስ አበባ የገቡት የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) ዋና ፀሐፊ ማን ናቸው…
- በፈረንጆቹ 1987 የተመሠረተውን የሩዋንዳ ፓትሪዮቲክ ፍሮንት (አር ፒ ኤፍ) በዋና ፀሐፊነት እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡
- ቀደም ሲል በአንጎላ የሩዋንዳ አምባሳደር ሆነው አገልግለዋል፡፡
- የ70 ዓመቱ ጋሳማጌራ በፐብሊክ አድሚኒስትሬሽን ሁለተኛ ዲግሪ አላቸው፡፡
- በሊትሬቸር ደግሞ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን እየሠሩ ነው፡፡
- የፓርቲው መሥራች ፍሬድ ሩዊግማ ናቸው፡፡