Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለምክትል ፕሬዚዳንቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

በመልዕክታቸውም÷ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ምክትል ፕሬዚዳንት ለሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና አቶ አደም ፋራህ መልካም የሥራ ጊዜን ተመኝተዋል፡፡

Exit mobile version