Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የጀርመን ፕሬዚዳንት ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቀድሞ የጀርመን ፕሬዚዳንት ሆርስት ኮህለር ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡

የቀድሞው የጀርመን ፕሬዚዳንት ሆርስት ኮህለር ከሣምንት በፊት ማለፋቸውን በኢትዮጵያ የጀርመን ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

Exit mobile version