Site icon Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

 

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ኦቢያንግ ኑጌሚያ ባሶንጎ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር አቶ መሐመድ እድሪስ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የአፍሪካ ህብረት የመሪዎቸ ጉባዔ ከፊታችን የካቲት 8 እስከ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል፡፡

Exit mobile version