Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል፡፡

ቀኑ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች እና ከተሞች በተለያዩ ዝግጅቶች፤ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል፡፡

Exit mobile version