Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ 2 ለ 0 ተሸነንፏል፡፡

12 ሠዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ፤ የአርባ ምንጭን ግቦች አሕመድ ሁሴን በፍጹም ቅጣት ምት እና በጨዋታ አስቆጥሯል፡፡

Exit mobile version