አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 የውድድር ዓመት የጨዋታ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ይፋ ሆኗል።
በዚሁ መሰረት ማንቼስተር ዩናይትድን ከአርሰናል በመጀመሪያው ሳምንት የሚያገናኘው መርሐ ግብር ከወዲሁ ተጠባቂ ሆኗል።
ሻምፒዮኑ ሊቨርፑል በመጀመሪያ ሳምንት መርሐ ግብር ቦርንማውዝን በአንፊልድ ያስተናግዳል።
በሌሎች የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ዎልቭስ ከማንቼስተር ሲቲ፣ ቼልሲ ከክሪስታል ፓላስ፣ አስቶን ቪላ ከኒውካስል ዩናይትድ፣ ቶተንሃም ሆትስፐር ከበርንሌይ፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ከብሬንትፎርድ፣ ሊድስ ዩናይትድ ከኤቨርተን፣ ብራይተን ከፉልሃም፣ ሰንደርላንድ ከዌስትሃም ዩናይትድ ይገናኛሉ።
የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ነሐሴ 9 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል።
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!