ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ፕሮጀክቶቹን በክልሉ ፋፈን ዞን አውበሬ ወረዳ ነው በዛሬው ዕለት ያስጀመሩት።
በዚህም በወረዳው አውበሬ እና ሼደሬ ከተሞች ላይ በ1 ቢሊየን 49 ሚሊየን ብር ወጪ የተጀመሩ ሁለት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በ18 ወራት ለማጠናቀቅ ታቅዷል።
ፕሮጀክቱ በአካባቢው የሚገኙ ከ93 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ተመላክቷል።
በተጨማሪም የአውበሬ ወረዳ አንደኛ ደረጃ ሆስፒታል የማስፋፊያ ስራ በ200 ሚሊየን ብር ወጪ ተጀምሯል።
በተስፋዬ ኃይሉ
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/@fanamcdocumentary በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!