Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የ2018 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ተጀምሯል፡፡

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በዛሬው ዕለት የመማር ማስተማር ሥራ በሁሉም ትምህርት ቤቶች መጀመሩን የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡

በተመሳሳይ በኦሮሚያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡

በተጨማሪም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ደቡበ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እና ሌሎች ክልሎች የመማር ማስተማር ሥራ መጀመሩ ተመላክቷል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

Exit mobile version