አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታ አትሌቲክ ቢልባኦን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በሻምፒየንስ ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን በሜዳው እና በደጋፊዎቹ ፊት ነው 2 ለ 0 ያሸነፈው፡፡
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ከባድ ፉክክር የገጠማቸው መድፈኞቹ ከእረፍት መልስ ተቀይረው የገቡት ማርቲኔሊ እና ትሮሳርድ ባስቆጠሯቸው ግቦች አሸንፈዋል፡፡
በተመሳሳይ ምሽት 1፡ 45 ላይ በተካሄደ ጨዋታ ፒ ኤስ ቪ 3 ለ 1 በሆነ ውጤት በዩኒየን ሴንት ግሎዥ ተሸንፏል።
የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ቀጥለው ሲካሄዱ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ቤኔፊካ ከካራበርግ፣ ጁቬንቱስ ከዶርትሙንድ፣ ሪያል ማድሪድ ከማርሴ እና ቶተንሃም ከቪያሪያል ይጫወታሉ።
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!