አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥቷል።
በዚህም መሰረት አቶ ሐፍታይ ገብረእግዚያብሔር የኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ፣ አቶ ሙሉነህ ደሳለኝ የቄራዎች ድርጅት ስራ አስኪያጅ፣ አቶ ዋለልኝ ደሳለኝ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማት አስተዳደር ባለስልጣን ምክትል ኃላፊ በመሆን ተሹመዋል።
እንዲሁም ወይዘሮ ነስትሆ አብዲ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማት አስተዳደር ባለስልጣን ፅ/ቤት ኃላፊ በመሆን መሾማቸውን የከንቲባ ጽህፈት ቤት ለፋና ዲጂታል ገልጿል።
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡