Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ኢትዮጵያ ቡና በአዳማ ከተማ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ቡናን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡

ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የአዳማ ከተማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ነቢል ኑሪ ከመረብ አሳርፏል፡፡

የኢትዮጵያ ቡናው በፍቃዱ ዓለማየሁ 73ኛው ደቂቃ ላይ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተሰናብቷል፡፡

Exit mobile version