Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡

አመራሮቹ “የመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሃሳብ ባለፉት ቀናት ስልጠና ሲወስዱ መቆየታቸው ተመላክቷል፡፡

በዛሬው ዕለትም ከእንጦጦ ፍሬንድሽፕ ጀምሮ እስከ ፒኮክ ድረስ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የዘውዲቱ ሆስፒታል የማስፋፊያ ሥራዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡

በዚህ ወቅትም የመዲናዋ የወንዝ ዳርቻ ልማት ሥራ በሕዝብ እና በግል ባለሃብቶች ተሳትፎ እየተከናወነ እንደሚገኝ ተጠቁሟል፡፡

በክብረወሰን ኑሩ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

Exit mobile version