Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
በዕለቱ የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ላይ ጋቦን እና ሞዛምቢክ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ደግሞ ኢኳቶሪያል ጊኒ ከሱዳን እንዲሁም አልጄሪያ ከቡርኪናፋሶ ምሽት 2:30 ላይ ይጫወታሉ፡፡
በዕለቱ የመጨረሻ መርሐ ግብር ምሽት 5 ሰዓት ላይ ኮቲዲቯር ከካሜሩን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
Website www.fanamc.com
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!
Exit mobile version