አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አንዋር ሙራድ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎ ፋሲል ከነማ ነጥቡን ወደ 24 ከፍ በማድረግ ሊጉን መምራት ጀምሯል፡፡
የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የወላይታ ድቻ እና አርባምንጭ ከተማ ጨዋታ ቀን 9 ሰዓት ላይ መደረግ ጀምሯል፡፡
በተመሳሳይ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ መቐለ 70 እንደርታ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ይገናኛሉ፡፡
በአዲስ አበባ ስታዲየም ደግሞ ቀን 10 ሰዓት ላይ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ከባህር ዳር ከተማ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting
Facebook https://web.facebook.com/fanasport
Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

