Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን በማሸነፍ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን 3 ለ 2 አሸንፋለች፡፡

ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ሞሬሚ፣ ፎስተር እና አፖሊስ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

የዙምባቡዌን ግቦች ደግሞ ማስዋንሂሴ እና ሞዲባ (በራስ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት ግብጽ እና አንጎላ ያደረጉት ጨዋታ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቅቋል።

በምድብ ሁለት ከተደለደሉት መካከል ግብጽ እና ደቡብ አፍሪካ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡

በምድብ አንድ አዘጋጇ ሞሮኮን ከዛምቢያ እንዲሁም ኮሞሮስን ከማሊ የሚያገናኘው ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ይካሄዳል፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation

Facebook www.facebook.com/fanabroadcasting

Facebook https://web.facebook.com/fanasport

Facebook www.facebook.com/wmccwaltamediaandcommunicationcorporate

Telegram t.me/fanatelevision

Website www.fanamc.com

TikTok www.tiktok.com/@fana_television

WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29

Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment

TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment

Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

Exit mobile version