Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ቼልሲ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን አሰናብቷል፡፡

የክለቡ ቦርድ በአሰልጣኙ ቆይታ ዙሪያ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የጣሊያናዊው አሰልጣኝ ውል እንዲቋረጥ ወስኗል፡፡

እስከ ፈረንጆቹ 2029 በክለቡ የሚያቆይ ውል የነበራቸው ኢንዞ ማሬስካ በስምምነት ከክለቡ ጋር መለያየታቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡

Exit mobile version