Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ ተርሚናል ማስፋፊያ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የአዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ ተርሚናል ማስፋፊያ ተመርቋል፡፡

በመርሐ ግብሩ የአየር መንገዱ የቦርድ አባላት፣ የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እንዲሁም የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች መገኘታቸውን የተቋሙ መረጃ አመልክቷል፡፡

Exit mobile version