አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀርመን በተደረገ የበርሊን ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ልቅና አምባው አሸንፋለች፡፡
አትሌቷ ልቅና ርቀቱን በ1 ሰዓት 5 ደቂቃ ከ7 ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጀርመን በተደረገ የበርሊን ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ልቅና አምባው አሸንፋለች፡፡
አትሌቷ ልቅና ርቀቱን በ1 ሰዓት 5 ደቂቃ ከ7 ሰከንድ በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡