አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2025/26 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡
ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዓመቱ በ34 ጨዋታዎች 8 ግቦችን ሲያስቆጥር ÷ 20 ለግብ የሚሆኑ የመጨረሻ ኳሶችን ደግሞ ለቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ አምበል ብሩኖ ፈርናንዴዝ የ2025/26 የውድድር ዘመን ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡
ብሩኖ ፈርናንዴዝ በውድድር ዓመቱ በ34 ጨዋታዎች 8 ግቦችን ሲያስቆጥር ÷ 20 ለግብ የሚሆኑ የመጨረሻ ኳሶችን ደግሞ ለቡድን አጋሮቹ አመቻችቶ አቀብሏል፡፡