አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው።
የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡
በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ትክክለኛ ጊዜውን ጠብቆ እየተሰራጨ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው።
የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡
በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ትክክለኛ ጊዜውን ጠብቆ እየተሰራጨ መሆኑ ተጠቅሷል፡፡