አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ባቲ የምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት በስኬት ተጠናቅቋል፡፡
በተጨማሪም መራጮች ያለምንም እንግልት መምረጥ እንዲችሉ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለህዝቡ ምቹ የሆነ የጊዜያዊ መጠለያ መዘጋጀቱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ባቲ የምርጫ ክልል የድምፅ መስጫ ቁሳቁስ ስርጭት በስኬት ተጠናቅቋል፡፡
በተጨማሪም መራጮች ያለምንም እንግልት መምረጥ እንዲችሉ በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለህዝቡ ምቹ የሆነ የጊዜያዊ መጠለያ መዘጋጀቱን የዞኑ ኮሙኒኬሽን መረጃ አመላክቷል፡፡