Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ደቡብ አፍሪካና ቼክ ሪፐብሊክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የምድብ አንድ 2ኛ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ እና ቼክ ሪፐብሊክ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
የቼክ ሪፐብሊክን ግብ ሚሼል ሳዲሌክ ሲያስቆጥር÷የደቡብ አፍሪካን የአቻነት ግብ ደግሞ ሞክዌና ከመረብ አሳርፏል፡፡
የቼክ ሪፐብሊክ ግብ በ2026 ዓለም ዋንጫ እስካሁን ከተመዘገቡት ግቦች ውስጥ ፈጣኗ መሆን ችላለች፡፡
Exit mobile version