Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡

የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ መጀመሩ ይታወሳል፡፡

Exit mobile version