Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ…

በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት ሥራን ይበልጥ ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪ ወጪን እየቀነሰ ነው አለ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኃይሌ አበበ እንዳሉት÷ በክልሉ ማዕድን የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋነኛ ምሰሶ…

ከ2 ነጥብ 3 ትሪሊየን ብር በላይ ረቂቅ በጀት ማለት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2019 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት 2 ትሪሊየን 339 ቢሊየን 268 ሚሊየን 126 ሺህ 738 ብር ሆኖ ለሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እንዲቀርብ ወስኗል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሰፊው ከተወያየበት…

ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የ80 ሚሊየን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የ80 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጀማል አህመድና የዓለም አቀፉ የፋይናንስ…

በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን እየፈታ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በበጀት ዓመቱ 158 መካከለኛ እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአዲስ መልክ ምርት ማምረት ጀምረዋል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣…

አየር መንገዱ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አድርገዋል። የክፍያ ካርዱ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው።…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በጋራ ለመስራት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቶውት ሊደር አፍሪካ ከተሰኘ የኖርዌይ ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማስተዋወቅና…

የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢ ሞቢሊቲ እና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንፈልጋለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ስታይን ክሪስተንሰን ከተመራ…

ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለግዙፍ አግሮ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት በር ከፋች ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን የተገነባውን ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተደድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ፋብሪካው ለአካባቢው አርሶ አደሮችና ወጣቶች…

ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ በይፋ ተመዝግቧል፡፡ በዚህም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮም ባለአክሲዮኖች አክሲዮናቸውን በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መግዛት፣ መሸጥና ማስተላለፍ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡…