Browsing Category
ቢዝነስ
ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደ ሀገር ተግባራዊ እየተደረገ በሚገኘው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትኩረት ከተደረገባቸው ዘርፎች መካከል…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል።
በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለውጪ ገበያ ከቀረቡት ምርቶች ከግማሽ በላይ የሚሆነው በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የተመረተ ነው – ኮርፖሬሽኑ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበቻቸው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና ፓርኮች ውስጥ የተመረቱ ናቸው አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፡፡
በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት…
አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያይተዋል።
ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስፋፋት፣ ዲጂታል ኢኮኖሚ እና በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ውህደትን ለማሳለጥ እየሰራ የሚገኘውን…
ኢትዮጵያ እና የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም የኢንቨስትመንትና የልማት አጋርነታቸውን በማጠናከር ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት ተስማምተዋል፡፡
በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም የኢኮኖሚ…
ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስተሪ ሚኒስቴር ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው አለ፡፡
የሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃጸም መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ…
ባለፉት ስድስት ወራት ከ377 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 ግማሽ በጀት ዓመት ከ377 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል አለ።
በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት በበጀት ዓመቱ…
በመዲናዋ ምርት የሚያከማቹና የሚሰውሩ ሕገ ወጥ ነጋዴዎችን ለመቆጣጠር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የንግድ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ ንግድ ቢሮ፡፡
በቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የነዋሪዎችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የምርት…
ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን የቻሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን ቻሉ።
የከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከባለሃብቶችና የዳያስፖራ አባላት ጋር በኢንቨስትመንት…
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገችው በሚገኘው 2ኛው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቅርባለች፡፡
በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሲዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ…