Browsing Category
ቢዝነስ
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዕድን ልማት ላይ ለታየው ለውጥ ትልቅ ሚና ተጫውቷል – ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና ዘርፉ በፖሊሲ እንዲመራ መደረጉ በማዕድን ልማት ላይ ለታየው ፈጣን ለውጥ ትልቅ ሚና ተጫውቷል አሉ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)።
ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…
ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በንግዱ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመዘገብ አስችሏል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በንግዱ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመዘገብ አስችሏል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
በአፋር ክልል የተገነባው የሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል የክልሉ ርዕሰ…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያደረገችውን ጥረት የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አደነቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሜሩን ያውንዴ እየተካሄደ ባለው የዓለም ንግድ ድርጅት ሚኒስትሮች ጉባኤ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ያደረገችውን ከፍተኛ ጥረት አድንቀዋል።
በካሜሩን ያውንዴ ዛሬ በተጀመረው 14ኛው…
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል – ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየሰራች ባለችው ሪፎርም የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል አሉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)።
ኮሚሽነሩ ይህንን ያሉት በ4ኛው "በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ'' ከፍተኛ…
በሲዳማ ክልል የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ይበልጥ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ይበልጥ ለማጠናከር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ኤግዚቢሽን እና ባዛርን በዛሬው ዕለት በሀዋሳ ከተማ…
ለአርሶ አደሮች የሚሰጠውን ዲጂታል የብድር አገልግሎት ለማጠናከር..
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብርና ሚኒስቴር እና አዋሽ ባንክ ለአርሶ አደሮች ዲጂታል የብድር አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
ለዚህም አዋሽ ባንክ አርሶ አደሮች ዲጂታል የብድር አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል “አዋሽ ኢ…
በሀረሪ ክልል ነዳጅን በሕገወጥ መንገድ ሲሸጡ በተገኙ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል መንግስት ከወሰነው የነዳጅ ታሪፍ በላይ እንዲሁም ከግብይት ሰንሰለት ውጪ ሲሸጡ በተገኙ ሁለት ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል።
የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሸሪፍ ሙሜ ርምጃ የተወሰደባቸው ማደያዎች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ…
በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ።
በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሀብታሙ ሁነኛው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 33 ሺህ 330…
በመካከለኛው ምሥራቅ ውጥረት የተነሳ የዓለም ገበያ ስጋት በአጭሩ፡-
🫵አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ከ$116 በላይ እየተሸጠ ነው፣
🫵ጋዝ በአውሮፓ ገበያ ከ 30% በላይ ጭማሪ አሳይቷል፤
🫵ግጭቱ ካልቆመና የኢነርጂ አቅርቦት ካልተስተካከለ የንግድ እድገት በ1.4% እንደሚቀንስ ዓለም አቀፉ የንግድ ድርጅት እያሳሰበ ነው፤
🫵በሆርሙዝ እና በባበል መንደብ…
ፍሬሕይወት ታምሩ የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪ እውቅና አገኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የ2026 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪ እውቅና አግኝተዋል፡፡
ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ መቀመጫውን እንግሊዝ ለንደን ባደረገው አፍሪካ ቢዝነስ መጽሔት የ2026 የአፍሪካ ሴት የቢዝነስ…