Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከልን ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልክዕክት፥ መንግስት ለህዝብ የገባውን ቃል ይፈጽማል፤ የማይሰራውን ቃል…

የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማስተሳሰሩ ሒደት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ላይ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ43 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ደርሷል አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ…

ከሆርቲካልቸር ምርቶች ወጪ ንግድ ከ400 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 10 ወራት 236 ሺህ 415 ቶን የሆርቲካልቸር ምርት ወደ ውጭ በመላክ 408 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። ሚኒስትሩ በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ጊዶ ኮምቦልቻ ወረዳ የሙዝ…

በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎች…

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎችን መመልከታችን ለሀገራችን ባለሀብቶች ለማስተዋወቅ ያግዘናል አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች፡፡ በኢትዮጵያ የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን አምባሳደሮች እና…

ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በግብርና ምርቶች የኤክስፖርት ቢዝነስ እንዲሁም በቡና ቅምሻና ደረጃ አወጣጥ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሂዷል። አውሮፕላኖች ለሕዝብ ዕይታ የሚቀርቡበትን ትርኢት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ…

ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለአምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው – የገቢዎች ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለኢንዱስትሪ አምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው አለ የገቢዎች ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ ቢሮ በኢስተርን ኢንዱስትሪያል ፓርክ በመክፈት ስራ አስጀምሯል። የገቢዎች…

የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመከላከል አስቸኳይ እና የተቀናጀ ርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በአፍሪካ ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ ያለውን የውጭ የዕዳ ጫና ስጋት ለመከላከል አስቸኳይ እና የተቀናጀ ርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቀረበ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ ሉዓላዊ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱ አየር መንገዱ የተሳለጠ፣ ምቹና አስተማማኝ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ያለውን ያልተቋረጠ ትጋት የሚያሳይ…

የኢንዱስትሪ ዘርፍ አቅምን የገለጠው ኢትዮጵያ ታምርት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ ከዚህ ቀደም በግብርና ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢኮኖሚ ትኩረት በማስፋት በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በአይቲ…