Browsing Category
ቢዝነስ
ዓለም የንቦችን ቀን በስብሰባ ስታከብር፣ እኛ አሻራችንን በማሳረፍ ተስማሚ ሥነ ምሕዳር በመፍጠር የማር ምርታችንን ከአፍሪካ ቀዳሚ በማድረግ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ንቦች በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆኑ ጥቃቅን ፍጥረታት መካከል ይመደባሉ።
የእፅዋትን የአበባ ብናኝ በማዘዋወር ረገድ የሚጫወቱት ሚና ለምግብ ዋስትና እና ለብዝሃ ሕይወት ህልውና ወሳኝ መሰረት ነው።
ዛሬ የዓለም ዓቀፍ የማር ንብ…
በኦሮሚያ ክልል በበልግ ከለማው መሬት ከ21 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በዘንድሮው የበልግ እርሻ በዘር ከተሸፈነው መሬት ውስጥ እስካሁን ከ21 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብሰቧል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ እንደገለጹት÷ በክልሉ በበልግ ወቅት ወደ 2 ሚሊየን…
በጂንካ ዲስትሪክት የዲመካ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጂንካ ዲስትሪክት የዲመካ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ተጀምሯል፡፡
በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የዲላ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ መሪሁን ፍቅሩ (ዶ/ር) ግንባታውን አስጀምረዋል፡፡…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት 36 ነጥብ 08 ቢሊየን ብር ግብር ከፈለ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት 36 ነጥብ 08 ቢሊየን ብር ግብር ከፈለ፡፡
ለሀገር የሚከፈል ግብር፤ ለትውልድ የሚተላለፍ ሀብት ነው የሚለው ባንኩ ግብርን በታማኝነት መክፈል የሀገርን ልማት መደገፍ መሆኑን ጠቅሷል።…
ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ረገድ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
የሲንቄ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት…
የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡና የኢኮኖሚዋ፣…
በገቢና ንግድ ዘርፎች ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት ይሰራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገቢና ንግድ ሥርዓት ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት አስገዳጅ ሕግ የማስከበር ሥራ ላይ ትኩረት ይደረጋል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡
በክልሉ ሕገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር፣ ኑሮ ማረጋጋት እና የታክስ…
የአፋር ክልል የ2019 በጀት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሆነ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡
ምክር ቤቱ ባካሄደው 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የ2019 በጀት 33 ቢሊየን 253 ሚሊየን 416 ሺህ 348 ብር አድርጎ በሙሉ ድምጽ…
በኦሮሚያ ክልል ሕገ ወጥ ንግድን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሕገ ወጥ ንግድን በዘላቂነት ለመግታት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ።
የክልሉን ንግድ ሥርዓት ከሕገ ወጥ አሠራር የጸዳ፣ ዘመናዊና ፈጣን ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…
ኢትዮጵያ የገነባችው የጥራት መሠረተ-ልማት ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው – ኢንስቲትዩቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ የገነባችው ዘመናዊ የጥራት መሠረተ-ልማት የውጭ ምንዛሪ ወጪን ከመቀነስ ከመተካት ባለፈ ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው አለ።
19ኛውን የአፍሪካ ሥነ-ልክ ድርጅት (AFRIMETS) ጠቅላላ ጉባኤ…