Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

አማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡ የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡ አቶ አረጋ…

በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአምራች ዘርፉ ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ በአምራች ዘርፉ የተሻለ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ካሳዩ አምራቾች ጋር እየተወያየ ነው፡፡…

በአረንጓዴ አሻራ የተተከሉ የአቮካዶ ምርቶች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊ እያደረጓት ነው

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የአፍሪካ ቀንድን በአረንጓዴ ልማት ለማስተሳሰር እና ቀጣናዊ ትብብርን ለማጠናከር ትልቅ ሚና እየተአሸጋግረውታል። ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን በጋራ ለመከላከል በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን ለጎረቤት ሀገራት በዋናነትም ለጅቡቲ፣ ለደቡብ ሱዳን እና ለኬንያ…

የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዲጂታል ስርዓቱ በነዳጅ ዘርፉ የሚታየውን ብልሹ…

የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ውጤት እያመጡ ነው

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉና ሰፊ የህዝብ ቁጥር ካላቸው ሀገራት መካከል ቀዳሚዋ ናት። ሀገሪቱ የጀመረችውን ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የሚጫወተውን ሚና በመረዳት፣ መዋቅራዊና ስር ነቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን ስታደርግ ቆይታለች።…

ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ መመዝገቡን ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በ2018 በጀት…

የገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብሰቧል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በመድረኩ…

ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ አፈፃፀም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር…

ኢትዮ ቴሌኮም 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…