Browsing Category
ቢዝነስ
የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን ለማዘመን የሚያስችል ዲጂታል መተግበሪያ ይፋ አድርጓል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዲጂታል ስርዓቱ በነዳጅ ዘርፉ የሚታየውን ብልሹ…
የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ውጤት እያመጡ ነው
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉና ሰፊ የህዝብ ቁጥር ካላቸው ሀገራት መካከል ቀዳሚዋ ናት።
ሀገሪቱ የጀመረችውን ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የሚጫወተውን ሚና በመረዳት፣ መዋቅራዊና ስር ነቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን ስታደርግ ቆይታለች።…
ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የሀገሪቱን ኢኮኖሚ የሚያጠናክሩ ስርነቀል ስራዎች ተሰርተዋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡
አቢሲኒያ ባንክ አ.ማ. በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ መመዝገቡን ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)።
ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በ2018 በጀት…
የገቢዎች ሚኒስቴር 1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከ1 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብሰቧል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሴ በመድረኩ…
ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ 490 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡
ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የሆርቲካልቸር ወጪ ንግድ አፈፃፀም እና የ2019 ዕቅድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር…
ኢትዮ ቴሌኮም 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በተጠናቀቀው 2018 በጀት ዓመት 215 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በዛሬው ዕለት መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…
ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ፍሬ … ተኪ ምርት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሀገሪቱ ለበርካታ ዓመታት ስትከተለው የነበረውን መንግሥት በኢኮኖሚው ላይ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ጣልቃ የሚገባት ሞዴልን የቀየረ ነው፡፡
የኢኮኖሚ ማሻሻያው በዋናነት የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ፤…
ከተቀነባበረ የእንስሳት ምርት የወጪ ንግድ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ24 ሺህ ቶን በላይ የተቀነባበረ የእንስሳት ምርት ወደ ውጭ በመላክ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 9…
አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ…