Browsing Category
ቢዝነስ
ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ፍሬ … ተኪ ምርት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሀገሪቱ ለበርካታ ዓመታት ስትከተለው የነበረውን መንግሥት በኢኮኖሚው ላይ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ጣልቃ የሚገባት ሞዴልን የቀየረ ነው፡፡
የኢኮኖሚ ማሻሻያው በዋናነት የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ፤…
ከተቀነባበረ የእንስሳት ምርት የወጪ ንግድ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከ24 ሺህ ቶን በላይ የተቀነባበረ የእንስሳት ምርት ወደ ውጭ በመላክ 128 ነጥብ 4 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) እንዳሉት፥ በበጀት ዓመቱ 25 ነጥብ 9…
አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በአንድ መስኮት አገልግሎት እንዲያገኙ ፍቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አዲስ አስመጪዎችና ላኪዎች የብሔራዊ ባንክ የሂሳብ ቁጥርን በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአንድ መስኮት አገልግሎት በኩል እንዲያገኙ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
ባንኩ ከኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ጋር በመተባበር አዲስ ፍቃድ ላወጡ…
በአማራ ክልል ከቡናና ቅባት እህሎች ወጪ ንግድ ከ726 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከጥራጥሬና ቅባት እህሎች እንዲሁም ከቡና ወጪ ንግድ 726 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው የሰብልና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዳይሬክተር አቶ ልንገረው ሀበሻ…
የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶች አመራርነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶችን የአመራርነትን ውክልና ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የብሔራዊ ባንኩ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአመራርና መሠረታዊ የፋይናንስ ትምህርት የሰለጠኑ 1…
ለሶስት የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለሶስት አዳዲስ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ሰጥቷል፡፡
ፕራይዝዎርዝ ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ በኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ ፈቃድ ከተሰጣቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡…
ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ 15 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሸቀጦችን ላከች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ በኩል ኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምርቶቿን ወደ ውጭ መላክ ጀምራለች አለ።
ሚኒስቴሩ 9ኛ የባለድርሻ አካላት የሴክተር ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው።
የንግድና ቀጣናዊ…
ከ350 በላይ ሕገ ወጥ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከሕገ ወጥ ነዳጅ ንግድ ጋር በተያያዘ ከ350 በላይ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በዓመቱ 4…
ክልሉ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ላከ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱጃኒ አደም እንዳሉት÷ በ2018 በጀት ዓመት የወርቅ ምርትን ለማሳደግ…
አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ…