Browsing Category
ቢዝነስ
በኦሮሚያ ክልል ለአዲሱ ዓመት በዓል የፍጆታ ዕቃዎችን በበቂ ሁኔታ ለማቅረብ ዝግጅት ተደርጓል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጪው 2019 ዓ.ም አዲስ ዓመት በዓል መሠረታዊ የፍጆታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት እንዳይፈጠር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ኃላፊ ተስፋዬ ገሹ በሰጡት መግለጫ÷ በበዓሉ ወቅት የሚከሰት የምርት…
የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ኩራት የሆነው ቡና
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለቡና ምርት እና ጥራት በሰጠችው ትኩረት በተያዘው በጀት ዓመት የምንጊዜም ከፍተኛውን የወጪ ንግድ ገቢ ማግኘት ችላለች፡፡
የቡና ምርት በዓለም አቀፍ ደረጃ ከዋና ዋና የግብርና ምርቶች አንዱ ሲሆን ÷ ለብዙ ሀገራት ቀዳሚው የውጭ ምንዛሪ…
መንግሥት ተግባራዊ ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ በሀገሪቱ የንግድ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስኬት ተመዝግቧል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ተግባራዊ ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ በሀገሪቱ የንግድ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስኬት ተመዝግቧል አለ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ገቢ ላይ ከፍተኛና…
ሚድሮክ ለሚያስገነባው የወርቅ ፋብሪካ የማምረቻ መሳሪያዎች አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ የወርቅ ማዕድን ኩባንያ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለሚያስገነባው የወርቅ ፋብሪካ የማምረቻ መሳሪያዎች አቅርቦት ስምምነት ተፈራርሟል።
ኩባንያው ስምምነቱን የተፈራረመው መቀመጫውን በኦስትሪያ ካደረገው ሴሜንት ኤንድ ማይኒንግ…
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሕገ ወጥ የሐዋላ እና ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሕገ ወጥ የሐዋላ እና ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች ይፋ አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መግለጫ ህብረተሰቡ፣ የዳያስፖራ አባላት እና ደንበኞች ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ…
የ475 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢና ታሪካዊ የዕድገት ምዕራፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የንጹህ ታዳሽ ኃይል ልማት ፍሰት ከሀገር ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለቀጣናው ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና የውጭ ምንዛሪ ግኝት ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መምጣቱ በተግባር እየታየ ነው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም…
ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው – አይ ኤም ኤፍ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው አለ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ።
በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ)…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ በዛሬው ዕለት አስጀምሯል።
አዲሱ የካርጎ በረራ በደቡብ ምዕራብ ቻይና እና አፍሪካ መካከል አዲስ የካርጎ ትራንስፖርት መስመር የከፈተ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በምዕራብ ቻይና እና…
በዘንድሮው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከ57 ቢሊየን ብር በላይ የግብይት ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ከ57 ቢሊየን ብር በላይ የግብይት ትስስር ስምምነት መፈራረም ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 121 መድረኮች፣ 243 ኤግዝቢሽን እና ባዛሮች ተካሂደዋል ብሏል።…
4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች በ2018 በጀት ዓመት ወደ ስራ ገብተዋል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል።
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል።…