Browsing Category
ቢዝነስ
ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ረገድ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡
የሲንቄ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት…
የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ የቡና ምርትና ምርታማነት ኢኒሼቲቭ የቡና ምርታማነትን በሔክታር ከ9 ኩንታል ወደ 21 ኩንታል ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን ቡና የኢኮኖሚዋ፣…
በገቢና ንግድ ዘርፎች ላይ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመፍታት በቁርጠኝነት ይሰራል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገቢና ንግድ ሥርዓት ላይ መሰረታዊ ለውጥ ለማምጣት አስገዳጅ ሕግ የማስከበር ሥራ ላይ ትኩረት ይደረጋል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡
በክልሉ ሕገ ወጥ ንግድ ቁጥጥር፣ ኑሮ ማረጋጋት እና የታክስ…
የአፋር ክልል የ2019 በጀት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ሆነ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ከ33 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጽድቋል፡፡
ምክር ቤቱ ባካሄደው 10ኛ መደበኛ ጉባዔ የክልሉን የ2019 በጀት 33 ቢሊየን 253 ሚሊየን 416 ሺህ 348 ብር አድርጎ በሙሉ ድምጽ…
በኦሮሚያ ክልል ሕገ ወጥ ንግድን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሕገ ወጥ ንግድን በዘላቂነት ለመግታት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ።
የክልሉን ንግድ ሥርዓት ከሕገ ወጥ አሠራር የጸዳ፣ ዘመናዊና ፈጣን ለማድረግ ያለመ የምክክር መድረክ በአሰላ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…
ኢትዮጵያ የገነባችው የጥራት መሠረተ-ልማት ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው – ኢንስቲትዩቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሥነ-ልክ ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ የገነባችው ዘመናዊ የጥራት መሠረተ-ልማት የውጭ ምንዛሪ ወጪን ከመቀነስ ከመተካት ባለፈ ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው አለ።
19ኛውን የአፍሪካ ሥነ-ልክ ድርጅት (AFRIMETS) ጠቅላላ ጉባኤ…
ቡና እና አረንጓዴ ዐሻራ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የቡና ምርት ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በሦስት እጥፍ እድገት አስመዝግቧል አለ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ እንደገለጹት፥ በቡና ምርትና ምርታማነት ለተመዘገበው እድገት የአረንጓዴ…
ከ704 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጉምሩክ ኮሚሽን ከሐምሌ 16 እስከ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በተደረገ ክትትል ከ704 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል አለ።
የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት በጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በክልል…
አማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአማራ ክልል 357 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡
የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው፡፡
አቶ አረጋ…
በ2018 በጀት ዓመት ከወጪ ንግድ 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ከአምራች ዘርፉ ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች 607 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ በአምራች ዘርፉ የተሻለ የወጪ ንግድ አፈጻጸም ካሳዩ አምራቾች ጋር እየተወያየ ነው፡፡…