Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

መንግሥት ተግባራዊ ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ በሀገሪቱ የንግድ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስኬት ተመዝግቧል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ተግባራዊ ባደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲ በሀገሪቱ የንግድ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስኬት ተመዝግቧል አለ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ገቢ ላይ ከፍተኛና…

ሚድሮክ ለሚያስገነባው የወርቅ ፋብሪካ የማምረቻ መሳሪያዎች አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚድሮክ የወርቅ ማዕድን ኩባንያ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ለሚያስገነባው የወርቅ ፋብሪካ የማምረቻ መሳሪያዎች አቅርቦት ስምምነት ተፈራርሟል። ኩባንያው ስምምነቱን የተፈራረመው መቀመጫውን በኦስትሪያ ካደረገው ሴሜንት ኤንድ ማይኒንግ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሕገ ወጥ የሐዋላ እና ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሕገ ወጥ የሐዋላ እና ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መግለጫ ህብረተሰቡ፣ የዳያስፖራ አባላት እና ደንበኞች ፈቃድ የሌላቸውን የገንዘብ አስተላላፊ…

የ475 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር ገቢና ታሪካዊ የዕድገት ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የንጹህ ታዳሽ ኃይል ልማት ፍሰት ከሀገር ውስጥ ፍጆታ ባለፈ ለቀጣናው ኢኮኖሚያዊ ትስስር እና የውጭ ምንዛሪ ግኝት ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መምጣቱ በተግባር እየታየ ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም…

ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው – አይ ኤም ኤፍ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየተገበረች ያለው የሪፎርም እርምጃ ለሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው አለ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ። በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ)…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቻይናዋ ቼንዱ ከተማ አዲስ የካርጎ በረራ በዛሬው ዕለት አስጀምሯል። አዲሱ የካርጎ በረራ በደቡብ ምዕራብ ቻይና እና አፍሪካ መካከል አዲስ የካርጎ ትራንስፖርት መስመር የከፈተ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በምዕራብ ቻይና እና…

በዘንድሮው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከ57 ቢሊየን ብር በላይ የግብይት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ላይ ከ57 ቢሊየን ብር በላይ የግብይት ትስስር ስምምነት መፈራረም ተችሏል አለ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ 121 መድረኮች፣ 243 ኤግዝቢሽን እና ባዛሮች ተካሂደዋል ብሏል።…

4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች በ2018 በጀት ዓመት ወደ ስራ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት 4 ሺህ 233 አምራች ኢንዱስትሪዎች ወደ ስራ ገብተዋል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ ግምገማ እያካሄደ ይገኛል።…

የወርቅ ምርት፣ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዕድገት አንዱ ምሰሶ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት በማዕድን ዘርፍ በተለይም በወርቅ ምርት ላይ ያደረገው ማሻሻያ እና የትኩረት አቅጣጫ ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ወርቅን ጨምሮ እምቅ የማዕድን ሃብት ያላት ቢሆንም ዘመናዊ የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካዎች በስፋት…

የኢትዮጵያና ቻይና ላኪዎች ከ340 ሚሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው የንግድ ስምምነቶችን ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና ላኪዎች ከ340 ሚሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያላቸው 33 የንግድ ለንግድ ግብይት ኮንትራት ስምምነቶችን ተፈራርመዋል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የኢትዮ ቻይና ወጪ ንግድ…