Browsing Category
ቢዝነስ
አማራ ባንክና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ በሰነደ ሙዓለ ንዋይ ምዝገባ ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ባንክ እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ በሰነደ ሙዓለ ንዋይ ምዝገባ ላይ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት እንዳሉት÷…
በኦሮሚያ ክልል የአምራች ነጋዴ የገበያ ትስስርን ለማሳለጥ …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ንግድ ቢሮ በክልሉ በአምራቾች እና በነጋዴዎች መካከል ያለውን የገበያ ትስስር ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ፡፡
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አንዷለም አበበ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ እና ሌሎች…
ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የገቢና ወጪ ምርቶች ትራንስፖርትን ይበልጥ ለማቀላጠፍ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ የገቢና ወጪ ምርቶች ትራንስፖርትን ይበልጥ የተቀላጠፈ ለማድረግና ዘርፈ ብዙ ትስስራቸውን አጠናክሮ ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል፡፡
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ…
ትልቅ መነቃቃት የፈጠረው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን መቋቋም
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ካፒታል አክሲዮን ማህበር በአዲሱ የካፒታል ገበያ ማዕቀፍ በይፋ ሥራ ጀምሯል።
የአክሲዮን ማህበሩ የቦርድ ሰብሳቢ እና የአዋሽ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፀሐይ ሽፈራው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ በፋይናንስ ዘርፍ በታሪክ ለመጀመሪያ…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአርሶ አደሮች የግብርና ብድር አገልግሎት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለባለአነስተኛ ይዞታና ለተደራጁ አርሶ አደሮች የሚሰጥ የግብርና ብድር አገልግሎት በዛሬው ዕለት አስጀምሯል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ መለስ መኮንን (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት…
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የኦፓል ግብይት ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓልን ጨምሮ የተለያዩ ማዕድናትን ለማገበያየት የሚያስችል ዝግጅት አድርጌአለሁ አለ።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መርጊያ ባይሳ እንዳሉት፤ ተቋሙ ግብይትን በማዘመንና በግልጽነት መርሆዎች በመምራት የሀገሪቱን…
በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፡፡
በሎጂስቲክስ ዘርፍ ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ወጣት ሴቶች…
ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል።
በጨረታ ሒደቱ 13 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን÷ በዚህም የምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ በአማካኝ 154 ነጥብ 7747 ብር ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡…
የእንስሳት ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእንስሳት ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ፡፡
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ከወጪ ንግድ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ ቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ተጨማሪ ቦይንግ 787- 8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡
አዲሱ አውሮፕላን በአንድ ጊዜ 213 መንገደኞችን የሚያጓጉዝ ሲሆን ÷ የሚሰጠውን ምቹና ጥራት ያለው አገልግሎት እንደሚያጠናክርም…