Browsing Category
ቢዝነስ
ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በልማት ትብብር ላይ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አምበሮይስ ፋዮሌ ጋር በልማትና ኢንቨስትመንት ትብብር ዙሪያ ውይይት አካሂደዋል።
የአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እና ማህበራዊ እድገት…
ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ የልማት ግቦችን ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ባንክ የኢትዮጵያ መንግስት ተግባራዊ ያደረገውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና ተግባራዊ ለማድርግ ያሳየውን ቁርጠኝነት አድንቋል፡፡
በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ክፍል ማኔጂንግ…
በአማራ ክልል 345 አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት ተሸጋገሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተደረገላቸው ድጋፍ ከ517 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ ታዳጊና መካከለኛ ባለሃብትነት መሸጋገራቸውን የክልሉ ሥራና ስልጠና ቢሮ ገለፀ።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ…
በአማራ ክልል ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ139 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቋል።
የቢሮው ምክትል ቢሮ ኃላፊ ዮሐንስ አማረ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ269 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ…
በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚክ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቂሊንጦ ፋርማሲዩቲካል ልዩ ኢኮኖሚ ዞን በተመረተ የህክምና ተኪ ምርት ከውጭ ለግዥ የሚወጣውን 14 ሚሊየን ዶላር ማዳን መቻሉ ተገለጸ።
በቂሊንጦ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ዋና ሥራ አስኪያጅ ቶሎሳ በዳዳ በልዩ የኢኮኖሚክ ዞን 23 ኩባንያዎች የለማ መሬት…
የብድር አያያዝ ውሎችና ሁኔታዎችን በተመለከተ ግልፅ አሰራርን የበለጠ ማጎልበት ይገባል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተበዳሪው ሀገር እና በአበዳሪዎች ኮሚቴ መካከል የብድር አያያዝ ውሎችና ሁኔታዎችን ይፋ በማድረግ ግልፅ አሰራርን የበለጠ ማጎልበት እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ።
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በዋሽንግተን ዲሲ…
የቻይና አየር መንገዶች ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ሊሰጡ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለት የቻይና አየር መንገዶች በፈረንጆቹ 2025 መጨረሻ ወደ ኢትዮጵያ የበረራ አገልግሎት ለመጀመር ማቀዳቸውን አስታወቁ፡፡
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው መንግሥቴ በቻይና ባለሀብቶች ከተያዙ አፍሪካን ወርልድ እና…
10 ነጥብ 7 ሚሊየን የኢትዮ ቴሌኮም የአክሲዮን ድርሻዎች ተሽጠዋል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮ ቴሌኮም የ10 በመቶ አክሲዮን ሽያጭ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን የአክሲዮን ድርሻዎች መሸጣቸውን ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ የ10 በመቶ የአክሲዮን ሽያጭን በተመለከተ በሰጡት መግለጫ፤…
በቤጂንግ የኢትዮጵያ ቡና ወጪ ምርት የንግድ ለንግድ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በቤጂንግ የኢትዮጵያ ቡና ወጪ ምርቶች የንግድ ለንግድ የቢዝነስ ውይይት አካሂደዋል፡፡
አምባሳደር ተፈራ ደርበው በዚሁ ወቅት፤ ኢትዮጵያ ጥራት ያለውና የጥሩ ጣዕም ቡና…
ክልሉ ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ከ3 ሺህ 100 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ማስገባቱን አስታውቋል፡፡
በልዩ አነስተኛ ወርቅ አምራቾች፣ በአዘዋዋሪዎች እና በኩባንያዎች የተመረተ 3 ሺህ 170 ነጥብ 6 ኪሎ…