Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለአርሶ አደሮች የግብርና ብድር አገልግሎት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለባለአነስተኛ ይዞታና ለተደራጁ አርሶ አደሮች የሚሰጥ የግብርና ብድር አገልግሎት በዛሬው ዕለት አስጀምሯል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ መለስ መኮንን (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት…
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የኦፓል ግብይት ሊጀምር ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓልን ጨምሮ የተለያዩ ማዕድናትን ለማገበያየት የሚያስችል ዝግጅት አድርጌአለሁ አለ።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መርጊያ ባይሳ እንዳሉት፤ ተቋሙ ግብይትን በማዘመንና በግልጽነት መርሆዎች በመምራት የሀገሪቱን…
በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፡፡
በሎጂስቲክስ ዘርፍ ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ወጣት ሴቶች…
ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል።
በጨረታ ሒደቱ 13 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን÷ በዚህም የምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ በአማካኝ 154 ነጥብ 7747 ብር ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡…
የእንስሳት ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእንስሳት ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ፡፡
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ከወጪ ንግድ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ ቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ተጨማሪ ቦይንግ 787- 8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡
አዲሱ አውሮፕላን በአንድ ጊዜ 213 መንገደኞችን የሚያጓጉዝ ሲሆን ÷ የሚሰጠውን ምቹና ጥራት ያለው አገልግሎት እንደሚያጠናክርም…
የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎትን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየሰራሁ ነው – ግሎባል ባንክ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል ከቀነገደቡ በፊት አሟልቻለሁ አለ፡፡
የግሎባል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተስፋዬ ቦሩ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ባንኩ ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም በቴክኖሎጂ የታገዘ አስተማማኝና…
አስተማማኝ የፋይናንስ ሥርዓት መገንባት የሚያስችለው ኢንስቲትዩት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የኢንስቲትዩቱ ሥራ መጀመር ዘመናዊና አስተማማኝ የፋይናንስ ሥርዓት…
ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 98 በመቶ ንግድ የሚከናወንበት የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን በትኩረት እየሰራች ነው አሉ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
“ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” የሚል መሪ ሐሳብ…
የሕብረት ሥራ ማሕበራት ችግር ፈቺ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረት ሥራ ማሕበራትን በማዘመን ተወዳዳሪና ችግር ፈቺ እንዲሆኑ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አምባዬ ወልዴ።
ኮሚሽኑ በሀገር አቀፍ ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ…