Browsing Category
ቢዝነስ
ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስተሪ ሚኒስቴር ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው አለ፡፡
የሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃጸም መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ…
ባለፉት ስድስት ወራት ከ377 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተቻለ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 ግማሽ በጀት ዓመት ከ377 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል አለ።
በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት በበጀት ዓመቱ…
በመዲናዋ ምርት የሚያከማቹና የሚሰውሩ ሕገ ወጥ ነጋዴዎችን ለመቆጣጠር…
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የንግድ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ ንግድ ቢሮ፡፡
በቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የነዋሪዎችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የምርት…
ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን የቻሉ አምራች ኢንዱስትሪዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ35 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጪ ምንዛሪ ማዳን ቻሉ።
የከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ከባለሃብቶችና የዳያስፖራ አባላት ጋር በኢንቨስትመንት…
ኢትዮጵያ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገችው በሚገኘው 2ኛው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተገኙ ውጤቶችን በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ አቅርባለች፡፡
በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሲዴ የተመራ ከፍተኛ የፋይናንስ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ…
‘ሲቢኢ ኮኔክት’ የተሰኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ መላኪያና መቀበያ መተግበሪያ ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 'ሲቢኢ ኮኔክት' የተሰኘ የውጭ ሀገር ገንዘብ መላኪያና መቀበያ መተግበሪያ ይፋ አድርጓል፡፡
ባንኩ ከስታር ፔይ ፋይናንሻል ሶሉሽንስ ሀገር በቀል የቴክኖሎጂ ኩባንያ ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ያስጀመረው ዲጂታል ዋሌት የውጪ…
ሚድሮክ በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው – አቶ ጀማል አህመድ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጀማል አህመድ ኩባንያው በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አሻራውን እያሳረፈ ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን የሚገኘውን ደንቢ…
በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ መሻሻልና መረጋገጥ ቁርጠኛ የሆነችው ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዮሐንስ አበራ ኢትዮጵያ በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ ደህንነት መሻሻል እና መረጋገጥ ቁርጠኛ ናት አሉ ።
የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የአቪዬሽን ልዑካን የተገኙበት የአየር…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ8 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰብስቧል አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ እንዳሉት፥ በክልሉ የሚሰበሰበውን ገቡ ለማሳደግ ለግብር ከፋዩ ማህበረሰብ…
በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ባለፉት ስድስት ወራት ከ4 ቢሊየን ብር በላይ ተሰብስቧል አለ የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለስልጣን፡፡
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አብዱሰላም መሀመድ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት አመት በከተማ አስተዳደሩ ገቢን በተገቢው…