Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በአምራች ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን እየፈታ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በበጀት ዓመቱ 158 መካከለኛ እና ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአዲስ መልክ ምርት ማምረት ጀምረዋል አለ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣…

አየር መንገዱ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አድርገዋል። የክፍያ ካርዱ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው።…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በጋራ ለመስራት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ቶውት ሊደር አፍሪካ ከተሰኘ የኖርዌይ ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ ጋር በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ላይ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማስተዋወቅና…

የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአረንጓዴ ልማት ዘርፍ መሰማራት እንፈልጋለን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኖርዌይ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በኢ ሞቢሊቲ እና በአረንጓዴ ኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንፈልጋለን አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከኖርዌይ አምባሳደር ስታይን ክሪስተንሰን ከተመራ…

ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለግዙፍ አግሮ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት በር ከፋች ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን የተገነባውን ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተደድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ፋብሪካው ለአካባቢው አርሶ አደሮችና ወጣቶች…

ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ በይፋ ተመዝግቧል፡፡ በዚህም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮም ባለአክሲዮኖች አክሲዮናቸውን በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መግዛት፣ መሸጥና ማስተላለፍ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡…

ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በሁሉም ባንኮች እንዲሰጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በሁሉም ባንኮች እንዲሰጥ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በሁለቱ ሀገራት አጠቃላይ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ስምምነት መሠረት ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በኢትዮጵያ…

ለዓረፋ በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እና የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እንዲሁም የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የከተማ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከልን ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልክዕክት፥ መንግስት ለህዝብ የገባውን ቃል ይፈጽማል፤ የማይሰራውን ቃል…

የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማስተሳሰሩ ሒደት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ላይ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ43 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ደርሷል አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ…