Browsing Category
ቢዝነስ
ሚኒስቴሩ ለሦስት ኩባንያዎች የማዕድን ምርት ፍቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን ሚኒስቴር በተለያዩ የማዕድን ምርት ለሚሰማሩ ሦስት ኩባንያዎች የምርት ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ሀብት በተገቢው መንገድ ለማልማት ወሳኝ ርምጃዎችን…
የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሃብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ፡፡
የአማራ ባንክ ባወጣው መግለጫ÷ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል፡፡
አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት…
አቢሲኒያ ባንክና ቪዛ ዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቢሲኒያ ባንክ እና ቪዛ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ የአጋርነት ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ የፋይናንስ አካታችነትን እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ ተደራሽነትን…
ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።…
የደረቅ ወደብ ጭነቶች የበይነ መረብ ምዝገባ ማሻሻያ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ደረቅ ወደቦች ላይ በበይነ መረብ የሚሰጠው የጭነት አገልግሎት መመዝገቢያ ስርዓት ማሻሻያ ተደርጎበታል።
የኢትዮ ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማሕበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) እንዳሉት÷ የተደረገው ማሻሻያ…
የለውጡ ዓመታት የፊስካል ፖሊሲ እና የፋይናንስ እርምጃዎች ስኬቶች …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በፊስካል ፖሊሲ እና ፋይናንስ በተደረጉ ማሻሻያዎች በርካታ ስኬት ተመዝግቧል አለ።
ሚኒስቴሩ ባወጣው መረጃ እንዳመለከተው፤ የመንግሥት የበጀት ጉድለት፣ የገቢ ዕድገት፣ አነስተኛ ገቢ ያለውን…
የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ “ንዋይ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የካፒታል ገበያን ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል “ንዋይ” የተሰኘ የሞባይል ግብይት መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል።
መተግበሪያው በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ማንኛውም ግለሰብ ሞባይል…
ኢትዮ ቴሌኮምና ኤሪክሰን ዲጂታል መሰረተ ልማትን ለማጠናከር ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የኔትዎርክ ማስፋፊያን በማከናወንና በማዘመን የዲጂታል መሰረተ ልማትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የሚያስችለውን ስምምነት ከኤሪክሰን ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል፡፡
ስምምነቱ በባርሴሎና እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ የሞባይል…
የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት የፊታችን ሚያዚያ 9 ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የመሠረተ ልማትና ኮንስትራክሽን ሳምንት ከሚያዚያ 9 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
መርሐ ግብሩ “ኢትዮጵያ ትገነባለች! ፈጠራ፣ ፍጥነት እና ጥራት ለመሠረተ ልማት እምርታ” በሚል መሪ ሐሳብ ነው የሚከናወነው።
የከተማና…
አፍሪኤግዚም ባንክ ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ (አፍሪኤግዚም) ቀጣናዊ እድገትን ለማፋጠን ለካሪቢያን ሀገራት የሚያቀርበውን ፋይናንስ ወደ 5 ቢሊየን ዶላር ከፍ አድርጓል፡፡
የባንኩ ፕሬዚዳንት ጆርጅ ኢሎምቢ (ዶ/ር) በካሪቢያን ማህበረሰብ (ካሪኮም)…