Browsing Category
ቢዝነስ
የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤቶች
የአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ እና አስተማማኝ ሊሆን የሚችለው ከሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል እና ውስጣዊ አቅም ጋር የተጣጣመ ፖሊሲ ሲቀረፅ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች ለመፍታት እና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን፣ የዋጋ ንረትን እንዲሁም…
የአዋሽ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋፋት ባደረገው ጥረት ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡን 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አድርሷል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንዳሉት፤ አዋሽ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት አመርቂ ውጤት…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ የ2025/26 በጀት አፈጻጸምን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
አቶ አቤ በመግለጫቸው ባንኩ…
የኢትዮጵያን የካርበን ገበያ እድሎች ለማስፋት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ልማት ስጋት የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል የአየር ንብረት ለውጥ ርምጃዎች በሀገር አቀፍ የልማት ዕቅዶች ውስጥ መካተታቸው ወሳኝ ሚና አለው አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡
የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ለዘላቂ የግብርና ልማት፣…
በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 65 ነጥብ 9 በመቶ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ የክልሉ ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም በፊት ከነበረበት 46 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 9 በመቶ ከፍ ብሏል አለ።
ይህም የሆነው ባለፉት አራት ዓመታት በክልሉ በተከናወኑ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራት…
ከቡና ምርት ሽያጭ 3 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በ2018 በጀት ዓመት ከቡና ምርት ሽያጭ 3 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ።
በቀጣይ አምስት ዓመታት የሚተገበር ሀገራዊ የቡና ልማት ፓኬጅ መተግበሪያ ሰነድ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ እየተካሄደ…
በበጀት ዓመቱ 163 ተቋማት ኦዲት ተደርገዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በ2018 በጀት ዓመት 163 ተቋማትን ኦዲት አድርጌያለሁ አለ፡፡
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 26ኛ መደበኛ ጉባዔው የተቋሙን ሪፖርት አድምጧል፡፡
በዚህም መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ…
በአማራ ክልል ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮሪደር ልማት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተከናወነ በሚገኛው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በ2018 በጀት ዓመት ክልሉን ዘመናዊና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የታቀዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በ7…
አየር መንገዱ ከነገ ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ በረራ ሊያደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ደብረማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
መንገደኞች የበረራ ቲኬቶችን በሁሉም የቲኬት መሸጫ ቢሮዎች ማግኘት እንደሚችሉ የአየር መንገዱ መረጃ…
በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት ሥራን ይበልጥ ለማጠናከር…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የማዕድን ሃብት ልማት የውጭ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት የውጭ ምንዛሪ ወጪን እየቀነሰ ነው አለ የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ ኃይሌ አበበ እንዳሉት÷ በክልሉ ማዕድን የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ዋነኛ ምሰሶ…