Browsing Category
ቢዝነስ
በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በበቂ ሁኔታ ለገበያ እየቀረቡ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለትንሳዔ በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ ለማቅረብ አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡
በቢሮው የገበያ ልማት ዳይሬክተር ጉቱ ተመስገን እንዳሉት ÷ በበዓሉ የመሰረታዊ ፍጆታ…
የግብርና ኢንተርፕራይዝ ለበርካታ ወጣቶች የስራ ዕድል እየፈጠረ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ኢንተርፕራይዝ ለበርካታ ወጣቶች የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል።
በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ 214 ስራ አጥ ወጣቶች በ2017 ዓ.ም ተደራጅተው የጀመሩት የመስኖ ስራ ኢንተርፕራይዝ ዛሬ ላይ ከራሳቸው አልፈው ለበርካቶች የስራ ዕድል…
የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል – ሚኒስቴሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የዓለም የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል አለ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር፡፡
ሚኒስቴሩ በዓለም አቀፍ ወቅታዊ ሁኔታዎች ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ አቅርቦትና…
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማዕድን ልማት ላይ ለታየው ለውጥ ትልቅ ሚና ተጫውቷል – ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያና ዘርፉ በፖሊሲ እንዲመራ መደረጉ በማዕድን ልማት ላይ ለታየው ፈጣን ለውጥ ትልቅ ሚና ተጫውቷል አሉ የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)።
ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ…
ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በንግዱ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመዘገብ አስችሏል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው በንግዱ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ እንዲመዘገብ አስችሏል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
በአፋር ክልል የተገነባው የሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል የክልሉ ርዕሰ…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያደረገችውን ጥረት የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አደነቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሜሩን ያውንዴ እየተካሄደ ባለው የዓለም ንግድ ድርጅት ሚኒስትሮች ጉባኤ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ያደረገችውን ከፍተኛ ጥረት አድንቀዋል።
በካሜሩን ያውንዴ ዛሬ በተጀመረው 14ኛው…
በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል – ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እየሰራች ባለችው ሪፎርም የኢንቨስትመንት ስምምነቶች ወደ ትግበራ የሚገቡበት ፍጥነት ጨምሯል አሉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር)።
ኮሚሽነሩ ይህንን ያሉት በ4ኛው "በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ'' ከፍተኛ…
በሲዳማ ክልል የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ይበልጥ ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የአምራች ዘርፉን ውጤታማነት ይበልጥ ለማጠናከር በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ “ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ኤግዚቢሽን እና ባዛርን በዛሬው ዕለት በሀዋሳ ከተማ…
ለአርሶ አደሮች የሚሰጠውን ዲጂታል የብድር አገልግሎት ለማጠናከር..
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብርና ሚኒስቴር እና አዋሽ ባንክ ለአርሶ አደሮች ዲጂታል የብድር አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የትብብር ማዕቀፍ ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል።
ለዚህም አዋሽ ባንክ አርሶ አደሮች ዲጂታል የብድር አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል “አዋሽ ኢ…
በሀረሪ ክልል ነዳጅን በሕገወጥ መንገድ ሲሸጡ በተገኙ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል መንግስት ከወሰነው የነዳጅ ታሪፍ በላይ እንዲሁም ከግብይት ሰንሰለት ውጪ ሲሸጡ በተገኙ ሁለት ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል።
የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሸሪፍ ሙሜ ርምጃ የተወሰደባቸው ማደያዎች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ…