Browsing Category
ቢዝነስ
ስሪላንካን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የነዳጅ ወጪን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ እስያዊቷ ሀገር ስሪላንካ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደች ትገኛለች፡፡
የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አኑራ ኩማራ ዲሳናያኬ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ባካሄዱት…
ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ ከተፈጠረው ቀውስ ጋር በተገናኘ ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ባስተላለፉት…
ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም ይኖርብናል አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት…
በመዲናዋ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ በወቅታዊ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ የተደረገውን የዋጋ ማስተካከያ ተከትሎ የትራንስፖርት ታሪፍ ላይ ማሻሻያ አደረገ፡፡
አዲሱ የታሪፍ ማሻሻያ ከነገ መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ…
በመዲናዋ የነዳጅ አቅርቦት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከነዳጅ አቅርቦት ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡
በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ ጃንጥራር አባይ፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር)፣…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ውጤታማነት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ውጤታማነት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት እና ልማት ወሳኝ ነው አሉ፡፡
የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ የሆኑት ፕሬዚዳንቱ የ12ኛው ጥራት ሽልማት አሸናፊ የሆነውን የኢትዮጵያ…
ሚኒስቴሩ ለሦስት ኩባንያዎች የማዕድን ምርት ፍቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን ሚኒስቴር በተለያዩ የማዕድን ምርት ለሚሰማሩ ሦስት ኩባንያዎች የምርት ፍቃድ ሰጥቷል፡፡
የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኝ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት፥ ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ሀብት በተገቢው መንገድ ለማልማት ወሳኝ ርምጃዎችን…
የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሃብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 52 ነጥብ 76 ቢሊየን ብር ደረሰ፡፡
የአማራ ባንክ ባወጣው መግለጫ÷ በፋይናንስ ዘርፉ ያለውን ተወዳዳሪነት ለማስጠበቅ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል፡፡
አማራ ባንክ በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት…
አቢሲኒያ ባንክና ቪዛ ዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቢሲኒያ ባንክ እና ቪዛ በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያዎችን ማፋጠን የሚያስችል የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ የአጋርነት ስምምነት በዛሬው ዕለት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ የፋይናንስ አካታችነትን እና ደኅንነቱ የተጠበቀ የኤሌክትሮኒክ ክፍያ ተደራሽነትን…
ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዳጅን ከተቀመጠለት የዋጋ ተመን በላይ የሚሸጡ አካላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ።
ሚኒስትሩ የነዳጅ ግብይትን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ÷ መንግሥት ለነዳጅ አቅርቦት ከፍተኛ ድጎማ እያደረገ ይገኛል ብለዋል።…