Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አግኝቷል።
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቤል ታደሰ እንዳሉት ÷ በግማሽ ዓመቱ የተገኘው ገቢ ከባለፈው በጀት ዓመት በዓመቱ ከተገኘው የበለጠ…
የሕብረት ስራ ማህበራት ሚና ገበያን ለማረጋጋትና የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረት ስራ ማህበራት ገበያን በማረጋጋት እና የኑሮ ውድነትን ከመቀነስ አንጻር ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ።
“ሕብረት ሥራ ከምርት እስከ ግብይት፤ ከአምራች እስከ ሸማች" በሚል መሪ…
በግማሽ ዓመቱ 999 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 999 ሚሊየን ኩንታል ምርት ተገኝቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
አይሻ-2 የንፋስ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፣ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ…
የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ።
ሚኒስትሩ በደቡብ ኦሞ ዞን በናፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ ‘የቀይ አፈር 2ኛ ደረጃ የቁም…
የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ እንዲሆን ለማድረግ በትኩረት መስራት ይገባል አለ የቱሪዝም ሚኒስቴር።
ሀገር አቀፍ የቡና ቱሪዝም ሴሚናር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም…
አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የመለያ (ብራንድ) ለውጥ አደረገ
አዲስ አበባ፣ 22 ጥር፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንበሳ ባንክ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ለማቀላጠፍ የሚያስችል የመለያና የስያሜ ለውጥ አድርጌያለሁ አለ።
ባንኩ የስያሜና የሎጎ ለውጥ ያደረገበትን አዲስ ብራንድ ይፋ አድርጓል።
ከዚህ ቀደም "አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ"…
በቴሌብር ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌብር መተግበሪያ እስካሁን ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 የግማሽ በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት…
760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ።
ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…
ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር በይፋ ስራ ጀምሯል።
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ፣ የንግድ ባንኮችና የፋይናንስ ዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ…
የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር መድረሱን ባንኩ አስታወቀ።
የዘመን ባንክ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት የባንኩ የስድስት ወራት እንቅስቃሴ ውይይት መድረክ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።…