Browsing Category
ቢዝነስ
ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለግዙፍ አግሮ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት በር ከፋች ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን የተገነባውን ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል።
ርዕሰ መስተደድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ፋብሪካው ለአካባቢው አርሶ አደሮችና ወጣቶች…
ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ተመዘገበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ በይፋ ተመዝግቧል፡፡
በዚህም መሰረት የኢትዮ ቴሌኮም ባለአክሲዮኖች አክሲዮናቸውን በኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ላይ መግዛት፣ መሸጥና ማስተላለፍ እንደሚችሉ ተገልጿል፡፡…
ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በሁሉም ባንኮች እንዲሰጥ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በሁሉም ባንኮች እንዲሰጥ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
በሁለቱ ሀገራት አጠቃላይ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ስምምነት መሠረት ወደ ቻይና የሚላኩ ምርቶች የወጪ ንግድ ፍቃድ በኢትዮጵያ…
ለዓረፋ በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እና የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል የምርት እጥረት እንዳያጋጥም እንዲሁም የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር ዝግጅት አድርገናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ የከተማ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከልን ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልክዕክት፥ መንግስት ለህዝብ የገባውን ቃል ይፈጽማል፤ የማይሰራውን ቃል…
የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር የማስተሳሰሩ ሒደት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ላይ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ተመዝጋቢዎች ቁጥር ከ43 ነጥብ 9 ሚሊየን በላይ ደርሷል አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በተመረጡ ከተሞች ላይ የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ…
ከሆርቲካልቸር ምርቶች ወጪ ንግድ ከ400 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 10 ወራት 236 ሺህ 415 ቶን የሆርቲካልቸር ምርት ወደ ውጭ በመላክ 408 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ።
ሚኒስትሩ በምስራቅ ሸዋ ዞን አዳሚ ቱሉ ጊዶ ኮምቦልቻ ወረዳ የሙዝ…
በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎች…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎችን መመልከታችን ለሀገራችን ባለሀብቶች ለማስተዋወቅ ያግዘናል አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች፡፡
በኢትዮጵያ የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን አምባሳደሮች እና…
ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በግብርና ምርቶች የኤክስፖርት ቢዝነስ እንዲሁም በቡና ቅምሻና ደረጃ አወጣጥ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሂዷል።
አውሮፕላኖች ለሕዝብ ዕይታ የሚቀርቡበትን ትርኢት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ…