Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱ አየር መንገዱ የተሳለጠ፣ ምቹና አስተማማኝ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ያለውን ያልተቋረጠ ትጋት የሚያሳይ…

የኢንዱስትሪ ዘርፍ አቅምን የገለጠው ኢትዮጵያ ታምርት …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ ከዚህ ቀደም በግብርና ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢኮኖሚ ትኩረት በማስፋት በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በአይቲ…

ምርቶችን በጥራት ለማቅረብ የተጀመረው የገበያ ትስስር የመፍጠር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አርሶ አደሮቻችን ያመረቱትን በጥራት ማቅረብ እንዲችሉ የተጀመረው የገበያ ትስስር የመፍጠር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዘ አዲስ የወተት ማቀነባበሪያ…

የኢትዮጵያ ማዕድን ዘርፍ አዲስ ገፅታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ግዙፍ አቅም ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚያዊ ስኬት ለመቀየር በጀመረችው ሪፎርም የሀገሪቱን የኢኮኖሚ መዋቅር እየቀየረ የሚገኝ አዲስ ተስፋ ሆኖ ብቅ ብሏል። ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመንግሥት የተወሰዱ ስር…

የጋምቤላ ክልል 5 ሺህ 535 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጋምቤላ ክልል ባለፉት 9 ወራት 5 ሺህ 535 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል አለ የክልሉ ማዕድን ቢሮ፡፡ የቢሮው የ2018 በጀት ዓመት 9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ በተገኙበት…

በአማራ ክልል ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በክልሉ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው አሉ። ‘ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት’ በሚል መሪ ሀሳብ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና…

የኢትዮጵያ አዲሱ የኢንዱስትሪ መልክ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዙሪያ የኃይል ፍላጎት በየዓመቱ በ2 ነጥብ 2 በመቶ እያደገ ባለበት በዚህ ወቅት ሀገራት ፊታቸውን ወደ ታዳሽ ኃይል እያዞሩ ይገኛሉ። በተለይም የሶላር ኃይል ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ የ70 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ በማሳየቱ…

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያስችላትን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ለዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለአፍሪካ የአቪየሽን ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው – ሲኤንኤን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት…

የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የስራ ቡድን ስብሰባ በጄኔቫ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት 7ኛ የስራ ቡድን ስብሰባ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ በይፋ መካሄድ ጀምሯል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር እና ዋና ተደራዳሪ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በስብሰባው መክፈቻ ላይ፤ የኢትዮጵያን የአባልነት ጉዞ…