Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ ፕሮጀክቶች አንዱ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል፡፡ ኮንስትራክሽን ብሪፊንግ የተሰኘ ድረገፅ የፕሮጀክቶቹን የግንባታ ወጪ፣ የሚያስተናግዱትን የበረራ ቁጥርና የበረራ…

 ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ ተኪ ምርት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው የ2018 በጀት ዓመት ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ ተኪ ምርት ለማምረት እየተሠራ እንደሚገኝ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል። ኢንቨስትመንት እና አምራች ኢንዱስትሪን የሀገሪቱ የብልጽግና ማዕከል ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ…

ኢትዮ ቴሌኮም የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማቶችን ለአሸናፊዎች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም 130ኛ ዓመት ክብረ በዓሉን በማስመልከት ያዘጋጀውን ሁለት ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ሽልማቶች አሸናፊ ለሆኑ ደንበኞቹ አስረክቧል፡፡ ኩባንያው በሽልማት መርሐ ግብሩ ላይ ተጨማሪ ስድስት ዘመናዊ መኪኖችን የሽልማት ዕጣዎችን የማውጣት…

ሕብረተሰቡ በዲጂታል አማራጮች በመጠቀም ግብይት ሊፈጽም ይገባል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ በየአቅራቢያው የሚገኙ የገበያ ማዕከላትንና የዲጂታል ግብይት አማራጮችን በመጠቀም ለአላስፈላጊ ወጪ ሳይዳረግ ግብይት ሊፈጽም እንደሚገባ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳስቧል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌን…

ኢትዮጵያ ከቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ላይ በመርህ ደረጃ ተስማማች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ለማድረግ በመርህ ደረጃ ከስምምነት ደርሳለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ከፈረንጆቹ ታሕሣሥ 23 ቀን 2025 እስከ ጥር 1 ቀን 2026…

የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ ፈቃድ አገልግሎት በኦንላይን ብቻ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ተግባራዊ ተደርጓል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ከዚህ ቀደም የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በዓልን ተከትሎ የዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር የቁጥጥር ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መጪውን የገና በዓል ተከትሎ አላስፈላጊ የተለየ ዋጋ ጭማሪ እንዳይኖር የተጠናከረ የቁጥጥር ስራ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ሰናይት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

አዲሱ የጉምሩክ መመሪያ ግልፅነት ያለው የሸቀጦች ዋጋ አተማመን እንዲኖር ያስችላል – ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የጉምሩክ መመሪያ ግልፅነትና ተዓማኒነት ያለው የሸቀጦች ዋጋ አተማመን እንዲኖር ያስችላል አሉ የጉምሩክ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በአዲሱ የጉምሩክ ዋጋ አተማመን መመሪያ ዙሪያ ከፍተኛ የህግ ተገዥነት ካላቸው…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘቡ ከ2 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አጠቃላይ ተቀማጭ ገንዘብ ከ2 ትሪሊየን ብር በላይ ደረሰ። ባንኩ በ2025/26 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ብቻ ከ325 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ ተቀማጭ ገንዘብ መሰብሰቡንና አጠቃላይ ተቀማጩም 2 ትሪሊየን ብር…

በመዲናዋ ለገና በዓል ከ574 ሺህ በላይ የእርድ እንስሳት ለገበያ እየቀረቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የመጪው ገና በዓል ግብይት የተረጋጋና በቂ የምርት አቅርቦት ያለበት እንዲሆን አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አለ የከተማ አስተዳደሩ ንግድ ቢሮ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ሀቢባ ሲራጅ ÷ ለበዓሉ አስፈላጊ የፍጆታ እቃዎችን አቅርቦት…