Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

በሀረሪ ክልል ነዳጅን በሕገወጥ መንገድ ሲሸጡ በተገኙ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል መንግስት ከወሰነው የነዳጅ ታሪፍ በላይ እንዲሁም ከግብይት ሰንሰለት ውጪ ሲሸጡ በተገኙ ሁለት ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል። የክልሉ ንግድ ልማት ኤጀንሲ ኃላፊ አቶ ሸሪፍ ሙሜ ርምጃ የተወሰደባቸው ማደያዎች ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ…

በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ባለፉት ስምንት ወራት ከ32 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተሰብስቧል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ቢሮ። በቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ሀብታሙ ሁነኛው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በበጀት ዓመቱ 33 ሺህ 330…

በመካከለኛው ምሥራቅ ውጥረት የተነሳ የዓለም ገበያ ስጋት በአጭሩ፡-

🫵አንድ በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ ከ$116 በላይ እየተሸጠ ነው፣ 🫵ጋዝ በአውሮፓ ገበያ ከ 30% በላይ ጭማሪ አሳይቷል፤ 🫵ግጭቱ ካልቆመና የኢነርጂ አቅርቦት ካልተስተካከለ የንግድ እድገት በ1.4% እንደሚቀንስ ዓለም አቀፉ የንግድ ድርጅት እያሳሰበ ነው፤ 🫵በሆርሙዝ እና በባበል መንደብ…

ፍሬሕይወት ታምሩ የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪ እውቅና አገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የ2026 የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴት የቢዝነስ መሪ እውቅና አግኝተዋል፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ መቀመጫውን እንግሊዝ ለንደን ባደረገው አፍሪካ ቢዝነስ መጽሔት የ2026 የአፍሪካ ሴት የቢዝነስ…

የነዳጅ ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የነዳጅ ምርት ብክነት እንዳይኖር ሁሉም ዜጋ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት አሉ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር)። ዳይሬክተሩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ በመካከለኛው ምስራቅ…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ጣሊያን የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት በመፈራረም ያላቸውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት አጠናክረዋል። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ ተፈራርመዋል። የዕዳ ሽግሽግ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሴንትራል ባንኪንግ የሚያዘጋጀውን የማዕከላዊ ባንክ ክፍያና የገበያ መሰረተ ልማት ግንባታ ሽልማት አሸነፈ፡፡ ባንኩ በኢትዮጵያ ቁልፍ የፋይናንስ ገበያ መሠረተ ልማቶች ላይ ማሻሻያዎችን ማድረግ ይጠበቅበት እንደነበር የተገለጸ…

የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ኮንቴነሮችን የማስተናገድ አቅም በማሳደግ በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የእንዶዴ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን የጎበኙት ምክትል…

ስሪላንካን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የነዳጅ ወጪን ለመቀነስ የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ እስያዊቷ ሀገር ስሪላንካ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመቋቋም የተለያዩ ርምጃዎችን እየወሰደች ትገኛለች፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት አኑራ ኩማራ ዲሳናያኬ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ባካሄዱት…

ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ ከተፈጠረው ቀውስ ጋር በተገናኘ ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ባስተላለፉት…