Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ፣ የንግድ ባንኮችና የፋይናንስ ዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ…

የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር መድረሱን ባንኩ አስታወቀ። የዘመን ባንክ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት የባንኩ የስድስት ወራት እንቅስቃሴ ውይይት መድረክ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።…

ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደ ሀገር ተግባራዊ እየተደረገ በሚገኘው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትኩረት ከተደረገባቸው ዘርፎች መካከል…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…

በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለውጪ ገበያ ከቀረቡት ምርቶች ከግማሽ በላይ የሚሆነው በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የተመረተ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበቻቸው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና ፓርኮች ውስጥ የተመረቱ ናቸው አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፡፡ በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ ማኔጂንግ ዳይሬክተር ዌንካይ ዣንግ ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስፋፋት፣ ዲጂታል ኢኮኖሚ እና በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ውህደትን ለማሳለጥ እየሰራ የሚገኘውን…

ኢትዮጵያ እና የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም የኢንቨስትመንትና የልማት አጋርነታቸውን በማጠናከር ይበልጥ ተቀራርበው ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም የኢኮኖሚ…

ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስተሪ ሚኒስቴር ለተኪ ምርት የተሰጠው ትኩረት ዘርፈ ብዙ ውጤት እያመጣ ነው አለ፡፡ የሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈፃጸም መድረክ በአርባ ምንጭ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ…

ባለፉት ስድስት ወራት ከ377 ሚሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በ2018 ግማሽ በጀት ዓመት ከ377 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር በላይ ኢንቨስትመንት መሳብ ተችሏል አለ። በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት በበጀት ዓመቱ…