Browsing Category
ቢዝነስ
በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎች…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያሉ የኢንቨስትመንት እድሎችን መመልከታችን ለሀገራችን ባለሀብቶች ለማስተዋወቅ ያግዘናል አሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች እና ዲፕሎማቶች፡፡
በኢትዮጵያ የልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የሚገኙ የልማት እንቅስቃሴዎችን አምባሳደሮች እና…
ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በግብርና ምርቶች የኤክስፖርት ቢዝነስ እንዲሁም በቡና ቅምሻና ደረጃ አወጣጥ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሄደ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ልዩ የአውሮፕላን ትርኢት አካሂዷል።
አውሮፕላኖች ለሕዝብ ዕይታ የሚቀርቡበትን ትርኢት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የኢትዮጵያ…
ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለአምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው – የገቢዎች ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀልጣፋና ግልፅ የታክስ አስተዳደር አገልግሎት ለኢንዱስትሪ አምራቾች ማቅረብ አስፈላጊ ነው አለ የገቢዎች ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ በዛሬው ዕለት ድጋፍና ክትትል የሚያደርግ ቢሮ በኢስተርን ኢንዱስትሪያል ፓርክ በመክፈት ስራ አስጀምሯል።
የገቢዎች…
የአፍሪካን የዕዳ ጫና ለመከላከል አስቸኳይ እና የተቀናጀ ርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን በአፍሪካ ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ ያለውን የውጭ የዕዳ ጫና ስጋት ለመከላከል አስቸኳይ እና የተቀናጀ ርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቀረበ።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው የአፍሪካ ሉዓላዊ…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ተሸላሚ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፔክስ የመንገደኞች ምርጫ የ2026 የአፍሪካ ምርጥ አየር መንገድ በመባል ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡
ሽልማቱ አየር መንገዱ የተሳለጠ፣ ምቹና አስተማማኝ አገልግሎት ለደንበኞቹ ለማቅረብ ያለውን ያልተቋረጠ ትጋት የሚያሳይ…
የኢንዱስትሪ ዘርፍ አቅምን የገለጠው ኢትዮጵያ ታምርት …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲን በመከተል ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ በአስደናቂ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
ከዚህ ቀደም በግብርና ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢኮኖሚ ትኩረት በማስፋት በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በአይቲ…
ምርቶችን በጥራት ለማቅረብ የተጀመረው የገበያ ትስስር የመፍጠር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አርሶ አደሮቻችን ያመረቱትን በጥራት ማቅረብ እንዲችሉ የተጀመረው የገበያ ትስስር የመፍጠር ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ፡፡
የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዘ አዲስ የወተት ማቀነባበሪያ…
የኢትዮጵያ ማዕድን ዘርፍ አዲስ ገፅታ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማዕድን ዘርፍ ያላትን ግዙፍ አቅም ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚያዊ ስኬት ለመቀየር በጀመረችው ሪፎርም የሀገሪቱን የኢኮኖሚ መዋቅር እየቀየረ የሚገኝ አዲስ ተስፋ ሆኖ ብቅ ብሏል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት በመንግሥት የተወሰዱ ስር…
የጋምቤላ ክልል 5 ሺህ 535 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ አስገባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጋምቤላ ክልል ባለፉት 9 ወራት 5 ሺህ 535 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል አለ የክልሉ ማዕድን ቢሮ፡፡
የቢሮው የ2018 በጀት ዓመት 9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ በተገኙበት…