Browsing Category
ቢዝነስ
አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመጥር ከሆነው ኬርፎር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፓትሪክ ላስፋርገስ እና…
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ።
በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት የንግድ ስያሜን ከነሙሉ አሰራሩ…
በኦሮሚያ ክልል ከ263 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች የመሥሪያ ቦታ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 263 ነጥብ 16 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች 143 ሺህ ሄክታር የመሥሪያ ቦታ ተሰጥቷል አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…
የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ባለሃብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለውጭ ባለሀብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡
ከ35 በላይ የጃፓን ኩባንያዎች የተውጣጡ ልዑካን የተሳተፉበት የኢትዮ-ጃፓን…
ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – የገቢዎች ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል።
ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር…
ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል።
ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር…
በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን ባሕል ለማድረግ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ዘርፍ የምርት ጥራትን እና ተደራሽነትን ባህል ለማድረግ ሁሉም የበኩሉን ሃላፊነት ሊወጣ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት፡፡
በቧንቧ እቃዎች ላይ ያሉ ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃዎችን ለማስገንዘብ እንዲሁም የሳኒቴሪ መሃንዲሶችና…
ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም – ሚኒስቴሩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልዩ መለያ ኮድ የሌለው ነባሩ የእጅ በእጅ ሽያጭ ደረሰኝ ከነገ ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሥራ ላይ አይውልም አለ የገቢዎች ሚኒስቴር፡፡
የታክስ ማጭበርበርን ለመከላከል ልዩ መለያ ኮድ (QR Cod) ያለበት የማንዋል ደረሰኝ ከባለፈው ዓመት…
እስከ ገና ምሽት 6 ሰዓት ድረስ የሚቆርጡት የ 60 ሚሊዮን ሎተሪ የ BYD Seagull መኪና ዕድለኛ ያደርግዎታል
በገና ዕለት የ BYD Seagull መኪና አሸናፊ ሊሆኑ የሚችሉበትን ዕድል ያስፉ፤ በቀሩት ጥቂት ሰዓታት ይህን ዘመናዊ መኪና ይግልዎ ሊያደርጉ የሚችሉበትን ዕድል በ100 ብር ብቻ ይያዙ!
ትኬትዎን ለመግዛት ይሄንን ማስፈንጠሪያ በመጫን
👉 www.ethiolottery.et
👉 8989 ላይ በመደወል…
ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤትን ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደውን የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
በጨረታ ሒደቱ 32 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን÷ በዚህም የምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካ ዶላር ዋጋ በአማካኝ 154 ነጥብ 8729 ብር ሆኖ መመዝገቡ…