Browsing Category
ቢዝነስ
በአማራ ክልል ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በክልሉ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያነሷቸው ጥያቄዎች በተቀናጀ ጥረት እየተፈቱ ነው አሉ።
‘ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት’ በሚል መሪ ሀሳብ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና…
የኢትዮጵያ አዲሱ የኢንዱስትሪ መልክ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዙሪያ የኃይል ፍላጎት በየዓመቱ በ2 ነጥብ 2 በመቶ እያደገ ባለበት በዚህ ወቅት ሀገራት ፊታቸውን ወደ ታዳሽ ኃይል እያዞሩ ይገኛሉ።
በተለይም የሶላር ኃይል ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ የ70 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ በማሳየቱ…
ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የሚያስችላትን የመጨረሻውን ምዕራፍ ውጤታማ ድርድር አድርጋለች አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡
ሚኒስትሩ ለዓለም የንግድ ድርጅት አባልነት በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለአፍሪካ የአቪየሽን ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው – ሲኤንኤን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የበረራ መስመር እንደሚቀይር ተስፋ የተጣለበትን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እየገነባች መሆኗን ሲኤንኤን አስነብቧል፡፡
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመጀመሪያ ምዕራፍ በፈረንጆቹ 2030 ሲጠናቀቅ በዓመት…
የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የስራ ቡድን ስብሰባ በጄኔቫ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት 7ኛ የስራ ቡድን ስብሰባ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ በይፋ መካሄድ ጀምሯል።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር እና ዋና ተደራዳሪ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) በስብሰባው መክፈቻ ላይ፤ የኢትዮጵያን የአባልነት ጉዞ…
የሁሉም ባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ ጋር እንዲያስተሳስሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የሁሉም ባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ የባንክ ሂሳብ ቁጥራቸውን ከፋይዳ ጋር እንዲያስተሳስሩ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ብሔራዊ ባንክ ለፋና ዲጂታል በላከው መግለጫ፤ በፋይናንስ ተቋማት ውስጥ…
አየር መንገዱ 6 ዘመናዊ ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ሊገዛ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስድስት ዘመናዊ ቦይንግ 787-9 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን ለመግዛት ከቦይንግ ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል።
አየር መንገዱ በአሜሪካ ቨርጂኒያ ከኩባንያው ጋር ያደረገው ግዙፍ ስምምነት የአየር ላይ የበላይነቱን ይበልጥ…
የሕብረት ሥራ ማህበራት በኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ ያላቸውን ሚና የሚያጎለብት ተግባር ተከናውኗል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት የሕብረት ሥራ ማህበራት በሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ ያላቸውን ሚና የሚያጎለብት ተግባር ተከናውኗል አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)።…
ኢትዮጵያና የአውሮፓ ኅብረት የኢኮኖሚ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የአውሮፓ ኅብረት ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማምተዋል።
በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ካለው የ2026 የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና ዓለም ባንክ…
የአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጣና እና የአውሮፓ ህብረት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ሴክሬታሪያት እና የአውሮፓ ህብረት የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዩሮ ስምምነት ተፈራርመዋል።
የኢትዮጵያ-አውሮፓ ህብረት የቢዝነስ ፎረም ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
በፎረሙ መክፈቻ ላይ…