Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

ክልሉ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱጃኒ አደም እንዳሉት÷ በ2018 በጀት ዓመት የወርቅ ምርትን ለማሳደግ…

አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ…

ኢንዱስትሪ፤ የአምስት ዓመት ጉዞ እና የተገቡ ቃሎች አፈጻጸም

የመደመር መንግሥት በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ካቀረባቸው ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ የማምረቻው እና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነበር። የብልፅግና ፓርቲ የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ምርታማነት ማሳደግ፣ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር…

ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ እምቅ ሃብቶችን በመለየት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የብሔራዊ አምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና የተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት ነው…

በኦሮሚያ ክልል ከቡና ወጪ ንግድ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡ ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቡና ወጪ ንግድ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በማግኘት አዲስ ታሪክ…

የኢኮኖሚ አስተዋጽኦው እያደገ የመጣው የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅ እያበረከተ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው…

አየር መንገዱ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትስስር ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትሥሥር እና አብሮ የመሥራት ጥምረቶች ተሸላሚ ሆኗል፡፡ አየር መንገዱ በ2026 የአቪዬሽንና ቱሪዝም ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ የ‘ኮኔክቲቪቲ አዋርድ’ ሽልማት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡…

በአማራ ክልል 84 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን 84 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዘባቸው ጣሴ እንዳሉት ፥ በክልሉ ፍትሃዊ የግብር ሥርዓትን ለማስፈንና የገቢ…

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤቶች

የአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ እና አስተማማኝ ሊሆን የሚችለው ከሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል እና ውስጣዊ አቅም ጋር የተጣጣመ ፖሊሲ ሲቀረፅ ብቻ ነው። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች ለመፍታት እና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን፣ የዋጋ ንረትን እንዲሁም…

የአዋሽ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋፋት ባደረገው ጥረት ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡን 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አድርሷል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንዳሉት፤ አዋሽ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት አመርቂ ውጤት…