Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

ሻምፒዮኑ አርሰናል በብራይተን 3 ለ 0 ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ብራይተን አርሰናልን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ፓስካል ግሮስ፣ ኮስቱላስ እና አንድሬስ አሰቆጥረዋል፡፡
ሻምፒዮኑ አርሰናል በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ሽንፈቱን አስተናግዷል፡፡
ብራይተን በዚህ የውድድር ዓመት በሊጉ ባደረጋቸው አምስት ጨዋታዎች 16 ግቦችን ማስቆጠር ችሏል፡፡
በዚህም በ2026/27 የውድድር ዓመት እስካሁን በተደረጉ የሊጉ ጨዋታዎች በርካታ ግቦችን በማስቆጠር ቀዳሚው ቡድን ነው፡፡
Exit mobile version