Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

30 በመቶ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ትምህርት መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትላንትናው እለት 30 በመቶ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ትምህርት መጀመራቸውን የትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።
ሚኒስቴሩ በቀጣይ ሌሎች ትምህርት ቤቶችም ወደ ማስተማሩ ሂደት ይገባሉ ነው ያለው።
ተማሪዎች በትምህርት ቤት በሚኖራቹ ቆይታም አስፈላጊውን ጥንቃቄ በማድረግ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ጥሪ አቅርቧል።
#FBC
የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።
Exit mobile version