ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ትዕዛዝ ተላለፈ Abrham Fekede 5 years ago አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ በፊት ከመከላከያ ሠራዊት ተቀንሰው የነበሩ አመራሮች እንዲመለሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ ወደ መከላከያ ሠራዊቱ እንዲመለሱ የተጠሩ መኮንኖችም 1. ሌ/ጄኔራል ባጫ ደበሌ 2. ሌ/ጄኔራል ዬሐንስ ገ/መስቀል 3. ሌ/ጄኔራል አበባው ታደሰ ናቸው