Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን  ገንዘብ ገቢ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ።

በዚህ መሰረት ፤-

ኢትዮ ቴሌኮም – አጠቃላይ 500 ሚሊየን ብር (350 ሚሊየን አስቀድሞ የተገለጸ)

ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ – 10 ሚሊየን ብር

መሐመድ ላሎ ቢዝነስ ግሩፕ – 5 ሚሊየን ብር

ፋሔም ኮፊ ፕላንቴሽን – 5 ሚሊየን ብር

ኤስ. ሳራ ቡና ላኪ ኢንተርፕራይዝ – 5 ሚሊየን ብር

ዋልያ ስቲል ኢንደስትሪ – 5 ሚሊየን ብር

ሌሎች ተሳታፊ ተቋማትም የ5 እና የ10 ሚሊየን ብር አስተዋጾአቸውን ባንክ ያስገቡበትን ደረሰኝ በdineforethiopia@pmo.gov.et እንዲያደርሱ ጥሪ ቀርቧል።

ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ ዘጠነኛ ዙር ተቋማት ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

Exit mobile version