Site icon Welcome to Fana Media Corporation S.C

የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ ከፖፑሌሽን ፈንድ ተወካይ ዴኒያ ጋይል ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፖፑሌሽን ፈንድ ተወካይ ዴኒያ ጋይል ጋር ተወያዩ፡፡
ኢትዮጵያ ከፈንዱ ጋር ያላትን የረዥም አመታት ትብብር ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆኗን ዶክተር ሊያ ተናግረዋል፡፡
በስነተዋልዶ፣ የእናቶች እና የወጣቶች ጤና እንዲሁም የፆታ እኩልነትን ለማረጋገጥ ከፈንዱ ጋር ትሰራለችም ነው ያሉት፡፡
የትግራይ ክልልን ጨምሮ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም በትብብር ለመስራት ተወያይተዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
Exit mobile version